Fana: At a Speed of Life!

ግባችን የህዝብ እርካታን ማረጋገጥ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጨረሻ ግባችን የህዝብ እርካታን ማረጋገጥ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ፤ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር በመሆን የደሴ ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው አስጀምረዋል።…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ህዝቡ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለውን ቅሬታ በዘላቂነት ይፈታል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ህዝቡ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለውን ቅሬታ በዘላቂነት ይፈታል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የደሴ ከተማን መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ስራ…

የጤና ኤክስቴንሽን መርሐ ግብር ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ኤክስቴንሽን መርሐ ግብር ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ። በክልሉ የከተማ ጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ንቅናቄ መድረክ "የከተማ ጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን በማጠናከር…

በክልሉ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስፋት ባለሃብቶችን ለመሳብ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ…

የኮሪደር ልማት ሥራ የሕዝባዊ ሥፍራዎችን ደረጃ ከፍ በማድረግ ዕሳቤ በመላው ኢትዮጵያ እየተተገበረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማት ሥራ የሕዝባዊ ሥፍራዎችን ደረጃ ከፍ በማድረግ ዕሳቤ በሁሉም ደረጃ በመላው ኢትዮጵያ እየተተገበረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ…

ኪሊያን ምባፔ ወደ ማድሪድ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ26 ዓመቱ ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ወደ ሪያል ማድሪድ ተመልሷል፡፡ ትናንት ምሽት ፈረንሳይ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ዩክሬንን 4 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ ሁለት ግቦችን ቢያስቆጥርም ጉዳት አጋጥሞታል፡፡ በዚህም ተጫዋቹ…

አባተ አበበ የተባለ ግለሰብን በመግደል ወንጀል የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባተ አበበ የተባለ ግለሰብን በመግደል ወንጀል የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወስኗል። የግራ ቀኝ ማስረጃን መርምሮ የቅጣት ውሳኔ ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የግድያና የከባድ ውንብድና…

የባሕር ዳር ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለፉት አራት ወራት ከ337 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ተኪ ምርት ለገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ባለፉት አራት ወራት ከ337 ሚሊየን 362 ሺህ ብር በላይ የሚያወጣውን ተኪ ምርት ለገበያ አቀረበ። የልዩ ኢኮኖሚ ዞኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ጥሩየ ቁሜ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ዞኑ ተኪ ምርቶችን በማምረትና ወደ ገበያ…

በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን የማሻሻልና መዳረሻዎችን የማልማት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን የማሻሻልና መዳረሻዎችን የማልማት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕቦችን…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ ሰባት የምድብ አንድ ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…