ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞቹ ባዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር…