Fana: At a Speed of Life!

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞቹ ባዘጋጀው የአፍጥር መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር…

አዲስ አበባ የዓለም አትሌቲክስ ኮንቲኔንታል ቱር አምስት መዳረሻዎች መካከል አንዷ ሆነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የዓለም አትሌቲክስ ኮንቲኔንታል ቱር አምስት መዳረሻዎች መካከል አንዷ ሆነች። በበርካታ የዓለም ከተሞች መዳረሻውን የሚያደርገው የዓለም አትሌቲክስ ኮንቲኔንታል ቱር ውድድር በአዲስ አበባ ሲደረግ በዓለም አትሌቲክስ የነሐስ ደረጃ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት ዳይሬክተር ኮስማስ ዛቫዛቫ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ኮስማስ ዛቫዛቫ (ዶ/ር) ጋር በዲጂታል…

በአደራ የተሰጠውን ህጻን ታማሚ በማስመሰል ገንዘብ ሲያሰባስብ የተያዘው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት በአደራ የተሰጠውን ህጻን ታማሚ አካል ጉዳተኛ በማስመሰል ገንዘብ ሲያሰባስብ የተያዘው ግለሰብ በእስራት እንዲቀጣ ወሰነ። የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዐቃቤ ሕግ ጽ/ቤት የልዩ…

ኢትዮጵያ ውስጥ የማይፈታ ጥያቄና ችግር የለም – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በንግግር እና በምክክር የማይፈታ ጥያቄም ሆነ ችግር የለም አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ኮሚሽነሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኮሚሽኑ እስካሁን ባካሄደው አጀንዳ…

ሳዑዲ አረቢያ ጸረ ድሮኖችን ከዩክሬን ለመግዛት ንግግር ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሳዑዲ አረቢያ ድሮኖችን ማምከን የሚችሉ ጸረ ድሮኖች ከዩክሬን ለመግዛት ንግግር መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ ሀገሪቱን በርካታ ሚሊየን ዶላሮች ሊያስወጣት እንደሚችል የተገለጸው የግዥ ድርድር እስካሁን ስምምነት ላይ አለመደረሱን ዎልስትሬት ጆርናልን ጠቅሶ…

ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ። ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ ወገኖች፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ፣ ለአካል ጉዳተኞች እና ለሀገር ባለውለታ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረክበዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሰጡ ሹመቶች…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የኮሚሽነርና ምክትል ኮሚሽነር ሹመቶችን ሰጡ፡፡ በዚህም መሰረት ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው…

ፒኤስጂ ከቼልሲ – ተጠባቂው ፍልሚያ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ፒኤስጂ ከቼልሲ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ የአምና የመድረኩ አሸናፊ ፒኤስጂ በዚህ የውድድር ዓመት የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በማድረግ 16ቱን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡…