ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአረጋውያን እናትና አባቶች ጋቢ የማልበስና ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር አከናወኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአረጋውያን እናትና አባቶች ጋቢ የማልበስና ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡
ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ዘመናዊ የአረጋውያን መጦሪያና መንከባከቢያ…