Fana: At a Speed of Life!

ስሪላንካን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የነዳጅ ወጪን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ እስያዊቷ ሀገር ስሪላንካ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደች ትገኛለች፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አኑራ ኩማራ ዲሳናያኬ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ባካሄዱት…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አቅም ያለው የድንች ምርት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድንች ምርት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ አቅም አለው አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ኢንስቲትዩቱ ከአይሪሽ ድንች ምርምር እና ልማት ማህበር ጋር በመተባበር "የኢትዮጵያ የድንች…

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተጠባቂ የመልስ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ16ቱ ጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት መደረግ ይጀምራሉ፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ከ45 ላይ የፖርቹጋሉ ክለብ ስፖርቲንግ ሊዝበን በሜዳው ቦዶ ግሊምትን ያስተናግዳል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ባለፈው ሳምንት በመጀመሪያ ዙር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በሌሎች የጋራ ጉዳዮች…

ኢትዮጵያ የብዝኃ ሃይማኖት ሀገር ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሃይማኖት አባቶችና አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ “የሃይማኖት ተቋማት በመደመር መንግሥት…

ሲመርጡ…

ምርጫ የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ሥርዓት መገለጫ ነው፡፡ ዜጎች ነጻ ሀሳባቸውን የሚገልጹበት እና ሀገር የሚያስተዳድሩ ብቁ ዕጩዎችን ለሥልጣን የሚያበቁበት አንዱ መንገድም ነው፡፡ ስለዚህ እርስዎም የምርጫ ካርድ ወስደው ሲመርጡ፡- ⚙️የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ቁልፍ ጽንሰ ሃሳብ እና እኩልነት…

ሸገር ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሸገር ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሸገር ከተማን የማሸነፊያ ግቦች አሚር አብዶ እና ሚሊዮን ሀይሉ…

በኦሮሚያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ሲቪል ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ። የክልሉ የኮሙኒኬሽን ቢሮ ከክልሉ ሲቪል ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የውይይት…

አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦችን አፅናኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ ተገኝተው በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦችን አፅናንተዋል። አደጋው በደረሰበት አካባቢ አስክሬን የማፈለለጉ…

ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ያላትን ተፈጥሯዊ መብት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የውጭ ጫናዎችን በጽናትና ተግባራዊ ስኬቶች እያከሸፈች በቀይ ባሕር ላይ ያላትን ተፈጥሯዊ መብት ታረጋግጣለች አሉ የፖለቲካና ዓለም አቅፍ ግንኙነት ባለሙያ አሊ ሁሴን (ዶ/ር)። ባለሙያው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢትዮጵያ…