ስሪላንካን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የነዳጅ ወጪን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ እስያዊቷ ሀገር ስሪላንካ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደች ትገኛለች፡፡
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አኑራ ኩማራ ዲሳናያኬ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ባካሄዱት…