ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ።
የወላይታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ጊፋታ" በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና…