የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ ባሕላዊ እሴቶችን ማጠናከር ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አብሮነትን በማጎልበት የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ እንደ "ያሆዴ" ያሉ ባሕላዊ እሴቶችን ማጠናከር ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡
የሀዲያ የዘመን መለወጫ "ያሆዴ" በዓል በተለያዩ…