Fana: At a Speed of Life!

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች በውይይት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ እንዲያራምዱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የዴሞክራሲ መርህን ተከትለው በውይይት ላይ የተመሰረተ የሰለጠነ ፖለቲካ ማራመድ እንደሚገባቸው ተመላከተ። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች “ለሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በጋራ እንቁም” በሚል…

የክልሉ ምክር ቤት ከ657 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት 657 ሚሊየን 600 ሺህ ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። ትናንት የጀመረው የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ነው በዛሬው ዕለት የክልሉን…

የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናቶች ጤና አገልግሎትን በዲጂታል አማራጭ ክትትል ማድረግ በእርግዝና፣ ወሊድና ድህረ ወሊድ ጊዜ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመለየትና ምላሽ ለመስጠት ያግዛል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ። የክልሉ ጤና ቢሮ የጤናማ እናትነት ወር ማጠቃለያ መርሐ…

የሕብረቱ መሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንዲመለከቱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲመለከቱ ጥሪ ቀርቧል፡፡ በኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳዎች፣ በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት፣ በዘመናዊ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች፣ የአፍሪካ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ብሔራዊ ጥቅሞቿን የሚያስጠብቁ አጀንዳዎች አቀረበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ብሔራዊ ጥቅሞቿን የሚያስጠብቁ አጀንዳዎች አቅርባለች። የሕብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብሰባ ሁለተኛ ቀን ውሎው በሰላምና ፀጥታ ላይ መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…

የኢትዮጵያ ዲጂታላይዜሽን ትራንስፎርሜሽን ለአባል ሀገራት በተሞክሮነት የሚቀርብ ነው – የአፍሪካ ሕብረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዲጂታላይዜሽን ትራንስፎርሜሽን ለአባል ሀገራት በተሞክሮነት የሚቀርብ ነው አለ የአፍሪካ ሕብረት። የሕብረቱ የግብርና፣ ገጠር እና ዘላቂ ልማት ኮሚሽነር ሞሲስ ቪላካቲ ከሕብረቱ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን መግለጫ…

የአፍሪካ-ጣሊያን ጉባዔ የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የትብብር ማዕቀፎች ይበልጥ እንዲጠናከር የሚያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ-ጣሊያን ጉባዔ የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የትብብር ማዕቀፎች ይበልጥ እንዲጠናከር የሚያደርግ ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፤ ከአፍሪካ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን የምታቀርባቸው ተሞክሮዎች …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ልታቀርባቸው የምትችላቸው በርካታ ተሞክሮዎች አላት አለ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፤ ከየካቲት 6 እስከ…

የስድስት ወራት የመንግሥትና የፓርቲ ስራዎች ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የመንግሥትና የፓርቲ ስራዎች ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የፓርቲና የመንግሥት…

19 ሺህ 600 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 19 ሺህ 600 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀረበ። የክልሉ ሻይ፣ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አስራት መኩሪያ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ ባለፉት…