Fana: At a Speed of Life!

የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ ባሕላዊ እሴቶችን ማጠናከር ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አብሮነትን በማጎልበት የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ እንደ "ያሆዴ" ያሉ ባሕላዊ እሴቶችን ማጠናከር ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የሀዲያ የዘመን መለወጫ "ያሆዴ" በዓል በተለያዩ…

የማሽቃሮን ዕሴት በማዳበር ለልማትና ለሕብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ ማዋል ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሽቃሮን ዕሴት በማዳበር ለልማትና ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታ ማዋል ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ…

የሕክምና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ለሚያመርቱ ድርጅቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ምንዛሬ የሚገቡ መድሃኒቶችንና የሕክምና መገልገያዎችን በሀገር ውስጥ ለሚያመርቱ ድርጅቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል አለ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። የኢትዮጵያ መድሃኒትና ሕክምና መገልገያዎች አምራች ዘርፍ ማህበር 22ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀምሯል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የመጀመሪያውን የወባ መከላከያ ክትባት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። አቶ ሳሙኤል በዚህ…

የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ "ማሽቃሮ" በዓል በቦንጋ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የብሔሩ ተወላጆች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው…

የጋሞ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ዮ ማስቃላ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋሞ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ዮ ማስቃላ" በዓል በአርባምንጭ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። ዮ ማስቃላ በዓል በብሔረሰቡ ዘንድ ዘመን መለወጫ ብቻ ሳይሆን ያዘነን የሚያጽናና፣ የተጣላን የሚያስታርቅ፣ የተራራቀን የሚያቀራርብ ልዩ ትርጉም…

የመስቀል በዓል አከባበር ሰላምንና ፍቅርን የሚሰብክ ሊሆን ይገባል – ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ

የመስቀል በዓል አከባበር ሰላምንና ፍቅርን የሚሰብክ ሊሆን ይገባል - ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል በዓል የሰላም በዓል በመሆኑ የበዓሉ አከባበር ሰላምንና ፍቅርን የሚሰብክ ሊሆን ይገባል አሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን…

በሕዳሴ ግድብ ያሳየነውን የመቻልና መፈፀም አቅም በሌሎች የልማት ዘርፎችም እንደግማለን – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሳየነውን የመቻልና የመፈፀም አቅም በሌሎች የልማት ዘርፎችም እንደግማለን አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በአፋር ክልል በተለያዩ ወረዳዎች ሲደረግ የነበረው…

ሕዳሴ ግድብ የማንሰራራት ከፍታ መሸጋገሪያ ማማችን ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅ ለጀመርነው የማንሰራራት ከፍታ መሸጋገሪያ ማማችን ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)። "በሕብረት ችለናል" በሚል መሪ ሐሳብ ግድቡ በስኬት መጠናቀቅን…

ጠንካራ የስራ ባህልን ያዳበረ ትውልድ መገንባት ያስፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአንድ ሀገር እድገትና ብልፅግና እውን መሆን በቴክኒክና ሙያ ጠንካራ የስራ ባህልን ያዳበረ ትውልድ መገንባት ያስፈልጋል አሉ። ከንቲባ አዳነች ይህን ያሉት የከተማ አስተዳደሩ ስራና ክህሎት…