የአረርቲ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሴራሚክ ምርት ለገበያ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረርቲ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሴራሚክ ምርት ለሀገር ውስጥ ገበያ አቅርቧል።
የፓርኩ ስራ አስኪያጅ አቶ ታደሰ ቦሰት ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በፓርኩ የሴራሚክ፣ ጨርቃ ጨርቅና…