Fana: At a Speed of Life!

ኤምባሲው በጅቡቲ የኢትዮጵያን “የአረንጓዴ ዐሻራ” ተነሳሽነት ለማስፋት እየሰራች ያለችውን ፈሂማ ሞሐመድ አመሰገነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቢቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በሀገሪቱ የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋች ለሆነችው ፊሂማ መሐመድ ምስጋና አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ ፈሂማ ሞሐመድ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሐሳብ መንጪነት የተጀመረውን “የአረንጓዴ ዐሻራ”…

በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የግብርና ዘርፍ ትብብር ላይ የሚመክር መድረክ በቻይና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት እና በቻይና የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት “በግብርና ትብብር እና በምግብ ምርት ራስን መቻል” በሚል ፅንሰ-ሐሳብ በጥምረት የውይይት መድረክ ማዘጋጀታቸው ተገለጸ፡፡ በውይይት መድረኩ በቻይና የኢትዮጵያ…

ምዕራባውያኑ ሩሲያን መበታተን ይፈልጋሉ – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕራባውያኑ ሩሲያን የመበታተን ሐሳብ እንዳላቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አስታወቁ፡፡ ቭላድሚር ፑቲን እንዳሉት በአሁኑ ሰዓት ሀገራቸው በምዕራባውያኑ ጥቃት እየደረሰባት ነው፡፡ ዓላማቸውም የሀገራቸውን አንድነት ማላላት እና…

በወልዲያ ከተማ ለመከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ መርሐ- ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደም ልገሳ መርሐ- ግብር በወልዲያ ከተማ እየተካሄደ ነው። የደም ልገሳው በጦር ግንባሮች የኢትዮጵያን ክብር ለማስጠበቅ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት መሆኑም ተመላክቷል፡፡ በወልዲያ ከተማ እየተካሄደ…

“የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት ለፖለቲካዊ ፍላጎት ማስፈጸሚያነት የዋለ እና እውነታውን የካደ ነው” – ጄፍ ፒርስ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያወጣው ሪፖርት ለፖለቲካዊ ፍላጎት ማስፈጸሚያነት የዋለ እና እውነታውን የካደ መሆኑን የታሪክ ተመራማሪው ጄፍ ፒርስ አስታወቁ። ጄፍ ፒርስ ካናዳዊው የታሪክ ተመራማሪ እና ደራሲ ሲሆኑ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴኔጋል ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበር ማኪ ሳል ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አፍሪካን ወደ ሌላ “ቀዝቃዛ ጦርነት” ውስጥ እንዳይከታት ጠየቁ፡፡ ማኪ ሳል ይህን ያሉት በኒውዮርክ በተካሄደው 77ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ነው፡፡…

የካፊቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፊቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል አከባበር በተመድ የትምህርት የሳይንስና የባሕል ተቋም (ዩኔስኮ) ተመዝግቦ የዓለም ቅርስ እንዲሆን በልዩ ትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የካፊቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በቦንጋ ከተማ በድምቀት…

የዓየር ንብረት ለውጥ በጤና እና በዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ በሰው ልጆች ጤና እና ከግማሽ በላይ በሚደርሱ የከተማ ዕፅዋት ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን አንድ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ ከተማ ውስጥ ለተተከሉ የዛፍ ዝርያዎች ክብካቤ እንዲደረግ እና በቀጣይ ድርቅን መቋቋም የሚችሉ ዕፅዋት…

በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰዎችን አሳፍሮ መነሻውን ከመካነሰላም በማድረግ ወደ ግሸን ደብረከርቤ ሲያመራ የነበረ ሲኖትራክ የጭነት መኪና ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው ለጋምቦ ወረዳ 029 ቀበሌ ልዩ ቦታው እህል ማፍሰሻ ከተባለው…

የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 21 እና መስከረም 22 ቀን ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 21 እና መስከረም 22 ቀን እንደሚከበር የኦሮሞ አባ ገዳዎች አስታወቁ። በዓሉ መስከረም 21 ቀን ሆራ ፊንፊኔ በአዲስ አበባ እንዲሁም መስከረም 22 ቀን ደግሞ በቢሾፍቱ ሆራ ሃርሰዴ እንደሚከበርም ነው…