Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት ሰርጎ በገባባቸው አካባቢዎች ንጹሃንን በግፍ እየገደለ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ታጣቂ ቡድን እየሰረገ በገባባቸው የሰሜን ወሎ አካባቢዎች ንጹሃንን በግፍ እየገደለ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ። ከቆቦ ወረዳ ወርቄ ቀበሌ አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 476 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤና እና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 476 ተማሪዎች አስመረቀ። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ 308 ተማሪዎችን እንዲሁም በድህረ ምረቃው 168 ተማሪዎችን አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካከል አራቱ…

የግሸንን መስቀለኛ የተራራ ስፍራ የጎብኚዎች መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸንን መስቀለኛ የተራራ ስፍራ የጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስታወቀ። አመታዊውን የግሸን ደብረ ከርቤ በዓል ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራቱን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳዳሪ አብዱ ሁሴን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የገበያ አሻጥርን እየተከላከለ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የገበያ ማረጋጋትና የገበያ አሻጥርን እየተከላከለ መሆኑን ገለፀ። አስተዳደሩ የኢኮኖሚ አሻጥርና ኑሮ ውድነት መከላከል ግብረ ሀይል የዘመን መለወጫ የገበያ አቅርቦትን ገምግሟል።…

ቱርክና ሶሪያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩስያ አግባቢነት ቱርክና ሶሪያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ብቻ የቱርክ የደህንነት ተቋም ኃላፊ የሆኑት ሃካን ፊዳን ከሶሪያ አቻቸው አሊ ማምሉክ ጋር በደማስቆ ለበርካታ ጊዜ መገናኘታቸው እና መምከራቸውም…

አሜሪካ ለግብፅ የምትሰጠውን የ130 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ከለከለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለግብፅ ልትሰጥ የነበረውን የ130 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ለማቋረጥ መወሰኗን የአሜሪካ ባለሥልጣናት ገለጹ። አሜሪካ የምትሰጠውን ወታደራዊ ድጋፍ የከለከለችው በግብፅ ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ በመምጣቱ…

ሚኒስትሮቹ የጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲን በጽህፈት ቤታቸው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲ ጋር ተወያዩ፡፡ የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ ከጂቡቲ ኢነርጂ ሚኒስትር ዮኒስ አሊ ጉዲ ጋር በማዕድን…

ለተማሪዎች ምገባ መርሐ-ግብር ካለፉት ዓመታት የተሻለ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ለ2015 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብር ዝግጅት ማጠናቀቁን የከተማ አስተዳደሩ የምገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አንቺነሽ ተስፋዬ ÷ከተማ አስተዳደሩ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት እንደፈቀደላቸውም…

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከአስተዳደሩ ጋር ተወያይተዋል። በየካ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ሕወሓት ለትግራይ ህዝብ የወገነ መስሎ በህዝቡ ላይ የሚያደርሰውን…

ሩሲያ እና ተመድ ተቀራርበው ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ተመድ የዓለም አቀፉን የምግብ ደኅንነት ለማረጋገጥ ትብብራቸውን ለማጠናከርና ተቀራርበው ለመሥራት መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በዩክሬን እና በተለያዩ ወቅታዊ ዓለም…