የሀገር ውስጥ ዜና ከዑራዔል ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ “የሰላም ጎዳና” ተብሎ ተሰየመ Alemayehu Geremew Sep 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኡራዔል ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደውን አዲስ መንገድ የሠላም ጎዳና ብሎ ሰየመ፡፡ በሠላም ጎዳና ሥያሜ መርሐ-ግብር ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና የኢፌዴሪ የሠላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ብናልፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሊባባ ግሩፕ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የትብብር ስምምነት አደረጉ Alemayehu Geremew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) አሊባባ ግሩፕ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለስራ ፈጣሪዎች ስልጠና ለመስጠት የሚያስችላችውን ስምምነት አድርገዋል። ስምምነቱ አሊባባ ግሩፕ በኢትዮጵያ ለሚገኙ የቴክኖሎጂ ስራ ፈጣሪዎች ስልጠና ለመስጠት እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማህበር…
የሀገር ውስጥ ዜና 83 ተጋላጭ ፍልሰተኞችን ከጂቡቲ ወደ ሀገራቸው መለሰ Alemayehu Geremew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዚያው ከሚገኘውዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ቢሮ ጋር በመተባበር በሣምንቱ ውስጥ 83 ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አደረገ፡፡ ኤምባሲው ለፍልሰተኞቹ የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀትና ግንዛቤ በማስጨበጥ ነው ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉሙሩክ ኮሚሽን ለአቅመ ደካሞችና አረጋውያን ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረከበ Alemayehu Geremew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 2፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በ15 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን 27 መኖሪያ ቤቶች እና ሥምንት የንግድ ሱቆች ለተጠቃሚዎች አስረከበ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቤቶቹን ቁልፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፈው በጀት ዓመት ከወርቅ ምርት ከ560 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ Alemayehu Geremew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 2፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት ከወርቅ ምርት ከ560 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ባለፉት ሥርዓቶች የማዕድን ዘርፉ ለሌሎች ዘርፎች በተሰጠው ልክ ትኩረት ሳያገኝ መቆየቱን በማዕድን ሚኒስቴር የጂኦ ሳይንስና ምርምር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ምዕራባውያን ቃል የገቡትን “የሎጂስቲክስ ማዕቀብ” አላነሱም ስትል ወቀሰች Alemayehu Geremew Sep 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እህል እና ማዳበሪያ ለዓለም ገበያ እንድታቀርብ ምዕራባውያኑ የገቡትን ቃል አላከበሩም ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ወቀሱ። ምዕራባውያን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ላይ የተጋረጠውን የምግብ እህል አቅርቦት ቀውስ ለማቃለል…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሠላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው Alemayehu Geremew Sep 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ዳግም የከፈተውን ጦርነት የሚያወግዝ ሠላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ “በሀገር ሕልውናና አንድነት አንደራደርም!” በሚል መሪ ሀሳብ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከልን የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረጉ Alemayehu Geremew Sep 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር፣ ጤና ሚኒስቴር እንዲሁም የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር በጥምረት በመሆን የጌርጌሴኖንን የአዕምሮ ሕሙማን ማዕከል ጎበኙ፡፡ ጉብኝቱ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ እያከናወኑ የሚገኙት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ አካል መሆኑም ተመልክቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፈው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩ ተገለጸ Alemayehu Geremew Sep 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር እንደተቻለ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ ምንም…
የሀገር ውስጥ ዜና “ኢትዮጵያ ለሰላም ማድረግ የምትችለውን ሁሉ አድርጋለች” – አልስተር ቶምሰን Alemayehu Geremew Sep 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም ማድረግ የሚችለውን ሁሉ መወጣቱን በኒውዚላንድ ለ“ስኩፕ” ሚዲያ የሚሠራው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ገለጸ። ኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጠረውን ችግር በውይይት ለመፍታት እና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ያላትን ጥልቅ…