Fana: At a Speed of Life!

የጣሊያኗ ሰርዲኒያ ለአዳዲስ ነዋሪዎቿ 15 ሺህ ዩሮ ልትከፍል ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ውብ ደሴት ወደ ሆነችው ሰርዲኒያ ተዛውሮ መኖር ለሚፈልግ ጣሊያናዊ ነዋሪ 15 ሺህ ዩሮ ክፍያ እንደሚያገኝ የሀገሪቷ መንግስት አስታወቀ፡፡ የጣሊያን መንግስት የማበረታቻ ውሳኔውን ያሳለፈው በርካታ ወጣቶች ለሥራ ፍለጋ በሚል ሰበብ ደሴቲቱን ለቀው ወደ…

የኢትዮጵያና ካሜሮን አምራቾች ትሥሥር የሚፈጥሩበት መድረክ መመቻቸቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና ካሜሩን አምራቾች ልምድ የሚለዋወጡበት እና የዕውቀት ሽግግር የሚያደርጉበት ትሥሥር ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የካሜሮን-ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ቻምበር ፕሬዚዳንትና ልዑካን ቡድናቸው የቦሌ ለሚ የኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡…

ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ጨረቃ ላይ ውሃ ማግኘት የሚያስችል የጨረር ቁስ ሰራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው የናሳ ተመራማሪ ዶክተር ኢንጂነር ብርሃኑ ቡልቻ ጨረቃ ላይ ውሃ ለማግኘት የሚያስችል በመጠን አነስተኛ የሆነ ቁስ የኳንተም ፊዚክስ ቀመርን በመጠቀም መስራቱ ተገለጸ። የተሰራው ቁስ “ሄትሮዳይን ስፔክትሮ ሜትር” የሚል ስያሜ ያለው መሆኑን…

ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት የኩባንያው የቀድሞ የሥራ ሃላፊ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተር “የደኅንነት ሥጋት” እንዳለበት አንድ የኩባንያው የቀድሞ የደኅንነት ክፍል ኃላፊ ማጋለጣቸው ተሰምቷል፡፡ የቀድሞው የደኅንነት ክፍል ኃላፊ በሰጡት የምሥክርነት ቃል ኩባንያው ለተጠቃሚዎቹ እና ለአሜሪካ የደኅንነት ተቆጣጣሪዎች የደኅንነት…

ኢትዮጵያ በቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና በመከረው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያበመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ልማት ጉባዔ ላይ ተሳተፈች። ጉባዔው “የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ልማት ከኮቪድ ወረርሽኝ በኋላ አዲስ ለውጥ፤ አዲስ መንገድ እና አዲስ ክኅሎት” በሚል መሪ ቃል በቻይና ቲያንጂን…

ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የጀመረችው ጉዞ ሲቃኝ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግጭቶች፣ መከራዎችና ረሃብ ስትፈተን የቆየች ሀገር ብትሆንም አሁን ላይ ግን ካለፈው ትምህርት ወስዳ ሁኔታዎቹን ወደ ዕድል መቀየር መቻሏን በኬንያ ናይሮቢ የንግድ ሥራ ትምህርት ቤት የሥራ ፈጠራ መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ቢታንጌ ንዴሞ…

የከፍተኛ ትምህርት አመራሮች ዓውደ ጥናት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች የሁለት ቀናት የአመራር እና አስተዳደር ዓውደ ጥናት እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ÷ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት…

በአርብቶ አደር አካባቢዎች በቂ እርጥበትን በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች ከመደበኛው ወቅት ጋር የተቀራረበ የእርጥበት ሁኔታ ስለሚኖር ከወዲሁ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ እርጥበቱ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣…

የአረንጓዴ ሻይ የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)አረንጓዴ ሻይ መጠጣት የደም ሥኳር መጠንን መቆጣጠር ጨምሮ ዘርፈ ብዙ የጤና ጥቅሞች እንዳሉት ጥናት አመላከተ፡፡ አረንጓዴ ሻይ ሰዎች በዓይነት 2 የሥኳር ሕመም እንዳይያዙ ቀድሞ ለመከላከል ብሎም የአንጀት እብጠትን ለማስታገስ እንደሚረዳም በኦሃዮ…

የፓኪስታን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በሽብር ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ፖሊስ የሀገሪቷን የፀረ-ሽብር ኅግ በመጥቀስ የሀገሪቱን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን በሽብር ወንጀል መክሰሱ ተሰምቷል፡፡ የፓኪስታን ፖሊስ በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን ላይ ምርመራ የጀመረው የሀገሪቷ ፖሊስ እና…