Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ላጋጠሙት ፈተናዎች እጅ ሳይሰጥ ታሪክ የሚያስታውሳቸውን ድሎች አስመዝግቧል – የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ላጋጠሙት ፈተናዎች እጅ ሳይሰጥ ታሪክ የሚያስታውሳቸውን ድሎች እያስመዘገበ ዛሬ ላይ ደርሷል ሲል የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡…

አውሮፓውያን በአሜሪካ ምክንያት በረሃብ እና ብርድ እየተቀጡ ነው – ሩሲያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋሺንግተን የአውሮፓ ኅብረትን ከሩሲያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያቋርጥ ጫና በማድረግ ለረሃብ፣ ብርድ እና መገለል ዳርጋዋለች ሲሉ የሩሲያ ፓርላማ አፈ-ጉባዔ ቪያቼስላቭ ቮሎዲን ገለጹ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ከሩሲያ ሲያገኝ የነበረውን የኃይል አቅርቦት…

ምዕራባውያን ለዩክሬን የሚያደርጉት ወታደራዊ ድጋፍ እየደረቀ መምጣቱን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት ለዩክሬን አዲስ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ ቃል አለመግባታቸው ተነገረ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የተደረገ ጥናት በየካቲት ወር መጨረሻ ላይ ሩሲያ ወታደሮቿን ወደ ዩክሬን ከላከች በኋላ የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት…

ጤና ሚኒስቴር ለ100 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር 100ሺህ ለሚሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ነጻ የጤና ምርመራና የሕክምና አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷የሕክምና አገልግሎቱ "በጎነት ለጤናችን " በሚል መሪ ቃል ከነሐሴ…

አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክል ሐመር ጋር ተወያዩ። በዚህ ወቅትም በኢትዮጵያ ከዘላቂ ሰላም ግንባታ፣ ሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት፣ ተጠያቂነትንና ዴሞክራሲን ከማስፈን፣ ብሄራዊ ውይይት እና…

1 ሺህ 25 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 25 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስመመለሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከተመላሾቹ ውስጥ 880 ወንዶች፣ 129 ሴቶች እና 16…

እስራዔል እና ቱርክ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ቱርክ ያቋረጡትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ነበረበት ለመመለስ መሥማማታቸው ተገለጸ፡፡ የእስራዔል ጠቅላይ ሚኒስትር ያይር ላፒድ የየሀገራቱ አምባሳደሮች እና ቆንስላ ጀነራሎች ወደ ቀድሞ መደበኛ ሥራቸው ይመለሳሉ ሲሉ በትዊተር ገጻቸው…

አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ የአፍሪካ ቀንድ እና ቀይ ባህር ልዩ መልዕክተኛ ሳራ ሞንትጎመሪ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም እንግሊዝ ከኢትዮጵያ ጋር ስላላት የረጅም ጊዜ ወዳጅነት አስታውሰው፥…

የቻይና እና ሩሲያ ጦር የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ጦር በሩሲያ በሚካሄደው የቮስቶክ-2022 ስትራቴጂያዊ ወታደራዊ ልምምድ ላይ እንደሚሳተፍ አስታወቀ፡፡ ወታደራዊ ልምምዱ ቤጂንግ ከሞስኮ ጋር ያላትን ስትራቴጂያዊ ትብብር ለማሳደግ እና ለደኅንነት ሥጋቶች ምላሽ ለመሥጠት አቅሟን ለማጠናከር…

የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ሙያተኞችን ለማሰልጠን የድጋፍ ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት እና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ሙያተኞችን ለማሰልጠን የድጋፍ ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱን የዩ ኤስ አይ ዲ ዳይሬክተር ሺን ጆንስ እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ተሥፋዬ…