Fana: At a Speed of Life!

ጆ ባይደን ለዓየር ንብረት ለውጥ እና ለጤና የቀረበው ረቂቅ ላይ ፈረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዓየር ንብረት ለውጥ እና ጤና ጥበቃ የተጠየቀውን የ700 ቢሊየን ዶላር ህግ ሥራ ላይ እንዲውል በፊርማቸው ማጽደቃቸው ተገለጸ፡፡ ህጉ በዋናነት ባለሐብቶች በሚከፍሉት የገቢ ግብር ላይ ጭማሪ በመጣል ወጪውን…

በሽረና አክሱም የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሽረና አክሱም አካባቢዎች የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሮች እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች ያሉ አርሶአደሮችም የዝናቡን ወቅት ተጠቅመው እንዲያርሱና መሬታቸው ጦም እንዳያድር የሚደረገው ድጋፍ መቀጠሉ…

ታዳጊ ሀገራት በዓለምአቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው ይገባል – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ፍትሃዊ ውክልና ሊኖራቸው እንደሚገባ የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ፡፡ ታዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፉ መድረክ በሚደርስባቸው ጫና የተወሰኑ ኃያላን ሀገራት ወይም ቡድኖች መጠቀሚያ መሆን የለባቸውም…

ቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጣሪ ሴቶችን የሚደግፍ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች የሚመሩ እና በሃሳብ ደረጃ ያሉ አዲስ የቴክኖሎጂ መር ሥራ ፈጠራዎችን የሚደግፍ “ቴክ አፍሪካ ውመን” የተሰኘ መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ተጀመረ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ድጋፍ በ“ቤታ ኪዩብ” መሪነት ነው…

የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት መዳከሙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች ምርታማነትና አቅርቦት ካለፉት 5 ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በከፍተኛ ሁኔታ መዳከሙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ይህን የገለጸው ከሀገር ውስጥ መድሃኒት አቅራቢዎችና አምራቾች ጋር ዓመታዊ…

በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ እና በቻይናዋ ሄይሎንግጂያንግ ግዛት መካከል አጋርነት መመሥረት ያስቻለ የሁለት ቀናት ጉብኝት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ የንግድና የኢንቨስትመንት ትሥሥር እንዲሁም የነጻ…

ሩሲያ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ጥቃት ተፈጽሟል ስትል ከሰሰች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌ ሾይጉ በዛፖሮዥ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ደኅንነትን ጉዳይ ላይ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር መክረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ከጉቴሬዝ ጋር በሥልክ በነበራቸው ውይይት ያነሱት ዩክሬን…

መሪዎች የውሃ አካላትን ደኅንነት ለመጠበቅ በተደረሰው ስምምነት ላይ ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ አባል ሀገራት የውቅያኖስ እና የባሕር ሥነ-ሕይወትን ለመንከባከብ እና ከብዝበዛ ለመታደግ ተጨማሪ ውይይት ለማካሄድ በኒውዮርክ እንደሚሰበሰቡ ተገልጿል። በስብሰባቸው ሥምምነት ላይ ከደረሱ 30 በመቶ ያህሉ የዓለማችን የውቅያኖስ ክፍል በ2030…

የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ለጉብኝት ታይዋን ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት የአሜሪካ ኮንግረስ ልዑካን ቡድን ለሁለት ቀናት ጉብኝት ታይዋን መግባታቸው ተገለጸ። የአሜሪካ ኮንግረስ ሕግ አውጪ አባላት ታይዋን የገቡት፥ የአሜሬካ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ታይዋንን ከጎበኙ ሁለት ሣምንታት…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን እንዲቀላቀሉ ፈቀዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ እና ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ያቀረቡት ጥያቄ ከ20 በላይ በሚሆኑ የኔቶ አባል ሀገራት ይሁንታ ማግኘቱ ተገለጸ። ባሳለፍነው ማክሰኞ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለሁለቱ የኖርዲክ ሀገራት ይሁንታን የሚቸር ፊርማ መፈረማቸው ይታወሳል።…