ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ፉክክር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ አገኙ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት በተካሄደው የመጀመሪያው ዙር የድምጽ አሰጣጥ ሂደት የሀገሪቱ የቀድሞ የገንዘብ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ አብላጫውን ድምጽ ማግኘታቸው ተገለጸ፡፡
የድምጽ ቆጠራው ውጤት እንዳመላከተው ሱናክ 88 ድምፅ…