Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን የደኅንነት እና የሚስጥራዊ ህትመት ኢንዱስትሪ ማዕከል ማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ሠነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚስጥራዊ መለያ እና የክፍያ መፈጸሚያ ሥርአት አገልግሎት ሰጪ ከሆነው ከጃፓኑ ቶፓን ጋር የመግባቢያ ሠነድ ተፈራርመዋል፡፡ ኩባንያው በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚስጥራዊ መለያ እና የክፍያ መፈጸሚያ…

በመዲናዋ ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል ድረስ የኪራይ ዋጋ መጨመር አይቻልም- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል ድረስ የኪራይ ዋጋ መጨመር የማይቻል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። ከንቲባዋ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስከሚሻሻል የቤት ኪራይ…

አስተዳደሩ የ14ኛ ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓትን ለአርብ መዛወሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ14ኛው ዙር የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ስነስርዓት ለአርብ መዛወሩን አስታወቀ። ከተማ አስተዳደሩ ዕጣ አወጣጥ ስነስርአቱን በነገው እለት ለማካሄድ ፕሮግራም ይዞ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ነገር ግን የህዝብ…

የዓለም የምግብ ፕሮግራም በአፋር ክልል ከ650 ሺህ በላይ ተረጂዎች ዕርዳታ ማከፋፈሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም በአፋር ክልል በግጭት እና በድርቅ ለተጎዱ ከ650 ሺህ በላይ ወገኖች የምግብ ዕርዳታ ማከፋፈሉን አስታውቋል፡፡ ዕርዳታውን ወደ ክልሉ ያደረሰው በየስድስት ሣምንታት ልዩነት በማጓጓዝ መሆኑን ጠቁሟል። ባለፈው ሳምንትም…

የአፍሪካ አየር መንገዶች በነዳጅ ዋጋ መናር 4 ቢሊየን ዶላር እንደሚያጡ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው ዓመት የአፍሪካ አየር መንገዶች በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት ማግኘት የነበረባቸውን 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ እንደሚያጡ የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር ገልጿል፡፡ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ተከትሎም የኬንያ አየር መንገድ የበረራ…

እስራኤልና ግብፅ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ኅብረት መላክ የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል እና ግብፅ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ሀገራት መላክ የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ ሀገራቱ የተፈጥሮ ጋዝ ወደ አውሮፓ ለመላክ ከኅብረቱ ጋር ሥምምነት ላይ የደረሱት ከሩሲያ የሚያስገቡት የጋዝ ምርት መቆሙን ተከትሎ ባጋጠማቸው የኃይል…

ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጽሕፈት ቤታቸው ከወጣቶቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በሚሄዱበት ሁሉ አንድነትን እንዲሰብኩና በጎ እንዲሰሩ አሳስበዋቸዋል። ወሰን…

“ሞት ካልቀደመኝ እስከ ዩኒቨርስቲ ቀጥዬ መማር እፈልጋለሁ” የሚሉት የ53 ዓመቱ የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ አባ ዘውገ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ53 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አባ ዘውገ በቀለ ሙላቴ የ2014 የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና እየወሰዱ ነው፡፡ አባ ዘውገ፥ ፈተናውን እየወሰዱ የሚገኘው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር በቃሊቲ ቅድመ መደበኛና የመጀመሪያ ደረጃ…

በሱዳን የሽግግር መንግስት ለመመሥረት ወታደራዊ ኃይላቸውን እንደሚያስወጡ አል-ቡርሃን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ወታደራዊ መሪ የሆኑት ጄነራል አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን በሀገራቸው የሽግግር መንግስት ለመመስረት የሚያስችል መደላድል ለመፍጠር ወታደራዊ ኃይላቸውን ከፖለቲካዊ ውይይቱ እንደሚያስወጡ በትናንትናው ዕለት አስታውቀዋል፡፡ በሱዳን ፖለቲከኞች እና…

ጣሊያን በሰሜናዊ የሀገሪቷ ክፍል የድርቅ አደጋ መከሰቱን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በሀገሪቷ ሰሜናዊ ክፍል በ70 ዓመታት ታሪኳ ታይቶ በማይታወቅ ድርቅ በመመታቷ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ ድርቁ የተከሰተው ቀደም ሲል የሀገሪቷን አንድ ሦስተኛውን የግብርና ምርት አቅርቦት ይሸፍን በነበረው የ ”ፖ“ ወንዝ አካባቢ ነው…