Fana: At a Speed of Life!

መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪው ሸኔን ለመደምሰስ እየወሰደ ያለውን የማያዳግም እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጨፌ ኦሮሚያ አስታውቋል፡፡ ጨፌው ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ በኦሮሚያ ቄለም ወለጋ ዞን ሐዋ ገላን ወረዳ አሸባሪው ሸኔ በንጹሀን ዜጎች ላይ በፈፀመው ጥቃት…

ጋቦን ከካርበን ሽያጭ 275 ሚሊየን ዩሮ ለማግኘት አቀደች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጋቦን ጥቅጥቅ ደኖቿን ለካርበን ገበያ በማቅረብ 275 ሚሊየን ዩሮ ገቢ ለማግኘት አቅጇለሁ አለች፡፡ ሀገሪቷ ገቢውን ለማሳካት ያቀደችው ሕዳር ወር ላይ በካይሮ ከሚካሄደው የተመድ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ ወዲህ ነውም ተብሏል፡፡ በዚህ ዓመት…

ሩሲያ አርክቲክ አካባቢ ከፍተኛ የነዳጅ ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በአርክቲክ አካባቢ በሚገኘው ፔቾራ ባሕር 82 ሚሊየን ቶን የሚገመት የነዳጅ ዘይት ክምችት ማግኘቷን አስታወቀች፡፡ ነዳጁን ያገኘው በሩሲያ መዲና ሞስኮ መቀመጫውን ያደረገው “ሮስኔፍት” የተሰኘ የሀገሪቷ የነዳጅ ኩባንያ መሆኑን አር ቲ ዘግቧል፡፡…

በውሃ፣ በምግብ እና ኢነርጂ ዋስትና ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በውሃ፣በምግብ እና ኢነርጂ ዋስትና ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው ፍሎሪዳ ኢንተርናሽናል ዩኒቨርስቲ ከአፍሪካ የውሃ ማኔጅመንት ልኅቀት ማዕከል እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን የተዘጋጀ…

የላሊበላ ቤተክርስቲያን ጥገና እና የዘላቂ ቱሪዝም ልማት ሥራ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት አግባብ ላይ በፓሪስ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ቤተክርስቲያን ጥገና እና የዘላቂ ቱሪዝም ልማት ሥራ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት አግባብ ላይ በፓሪስ ከተማ ምክክር እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በትብብር ለመሥራት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየትኛውም የዓለማችን አየር መንገዶች በላቀ አፍሪካ እና እስያን እያገናኘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከየትኛውም የዓለማችን አየር መንገዶች በላቀ አፍሪካ እና እስያን እያገናኘ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በነኀሤ ወር ላይ መካከለኛው ምስራቅን ሳይጨምር ወደ 13 የእስያ ሀገራት በረራ ለመጀመር ማቀዱ ተገልጿል፡፡…

በደቡብ ምዕራብ ክልል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የክረምት ወራትየ በጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ÷ በቦንጋ ከተማ…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን እና የሰላምና የልማት ፎረም የችግኝ ተከላ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባለሀብቶችና የሥራ ፈጣሪዎች ትብብር የተመሠረተው የሰላምና የልማት ፎረም እና የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል። በመርሐግብሩ ላይ የፎረሙ የበላይ ጠባቂዎች የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ…

በሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ተቃውሞ ስትናጥ ውላለች። አሁንም በቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን አራት ሰዎች ለኅልፈት መዳረጋቸውን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው…

በሲዳማ ክልል ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የህዝቡ ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱን ተከትሎ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ በየነ በራሳ አስታወቁ፡፡ ክልሉ እንደ ክልል የተደራጀበትን ሁለተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ሰኔ 27…