Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበውን የቡና ምርት በአራት እጥፍ ያሳድጋል የተባለ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ለውጭ ገበያ የምታቀርበውን የቡና ምርት አሁን ካለበት በአራት እጥፍ ያሳድጋል የተባለ የ15 ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ይፋ አደረገ፡፡ የቡና ምርት ከ25 በመቶ በላይ ለሚሆነው ሕዝብ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ…

መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ። አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት…

በነሐሴ ወር የ “ኦፔክ” አባል ሀገራት እና አጋሮቻቸው የነዳጅ ምርታቸውን ለማሳደግ ተሥማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ አምራችና ላኪ ሀገራት እንዲሁም አጋሮቻቸው የሚያመርቱትን የነዳጅ መጠን በቀን በ648 ሺህ በርሜል ለማሳደግ ሥምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ ሩሲያ በተጣለባት ማዕቀብ ምክንያት የነዳጅ ምርቷን ለመቀነስ ተገዳ መቆየቷ የሚታወስ ሲሆን፥ “ኦፔክ” እና…

15 ሽጉጥ በተሽከርካሪ ደብቆ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ ከግብረ አበሩ ጋር በቀጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በጋራ ባደረጉት ክትትል 15 ሽጉጥ በተሽከርካሪ ውስጥ ደብቆ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ ከግብረ-አበሩ ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ግለሰቡ የጦር መሣሪያውን ይዞ የተገኘው…

በጉራጌ ዞን ሲሊካ የተሰኘ ማዕድን ማውጫን በ550 ሚሊየን ብር ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ550 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሲሊካ የተሰኘ ማዕድን ከአሽዋ በማውጣት ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለሀገር ውሰጥ እና ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ ማውጫን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ…

ኔቶ ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ፊንላንድን እና ስዊድንን በአባልነት ለመቀበል ወሰነ። ጉባኤውን በማድሪድ እያካሄደ ያለው ኔቶ ሁለቱ ሀገራት የአባልነት ስምምነቶችን እንዲፈርሙ ጥሪ አቅርቧል። ፊንላንድ እና ስዊድን ቃል…

በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ማገርሸቱን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ቀንሶ የነበረው የኮቪድ -19 ጽኑ ሕሙማን ቁጥር አሁን ላይ እየጨመረ እንደመጣና 70 ሰዎችም በጽኑ ሕሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች…

የህግ የበላይነትን በማስከበር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህግ የበላይነትን በማስከበር የተረጋጋች አገር ለመገንባት የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የሀረሪ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት አስታወቀ። የሀረሪ ክልል የፀጥታው ምክር ቤት በወቅታዊ ክልላዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይ በመወያየት መግለጫ ሰጥቷል።…

በንጹሃን ላይ የተፈጸመን ጥቃት መነሻ በማድረግ ክልሉን ለማተራመስ የሚሰሩ ሃይሎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል – የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወለጋ በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን ጥቃት መነሻ በማድረግ የአማራ ክልልን በሰልፍና በግርግር ለማተራመስ በማቀድ እየሰሩ ያሉ ሃይሎች ለጠላት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለሙ በመሆናቸው ከዚህ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች…

ባለስልጣኑ ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ÷በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የኢኮኖሚ አሻጥር ለመፍጠር ሲባል ሰው…