Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በአሸባሪው ቡድን የተዘረፉና የወደሙ የሕክምና ተቋማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምምነቱ የተካሄደው በሂውማን ብሪጅ፣ በሰዎች ለሰዎች ድርጅት፣ በወሎና ወልድያ ዩኒቨርስቲዎችና በአማራ ክልል ጤና ቢሮ መካከል ነው። የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ዶክተር ኃላፊ መልካሙ አብቴ እንዳሉት የስምምነቱ ዋና ዓላማ በሽብር ቡድኑ ምክንያት…

ቻይና ከኒውክሌር የኤሌክትሪክ ኃይል ማበልፀጓን እንደምትገፋበት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኒውክሌር የምታበለፅገውን የኤሌክትሪክ ኃይል ማሳደግ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ በዚህ ዓመት 5 ወራት ብቻ ቻይና በሠዓት 166 ነጥብ 3 ቢሊየን ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ከኒውክሌር ኃይል ማበልጸግ መቻሏን የቻይና የኒውክሌር ኃይል ማኅበር…

የሩሲያ ጦር ዩክሬን ላይ የሚሳዔል ጥቃት መፈጸሙ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ጠዋት ሩሲያ ኪየቭን ጨምሮ በተለያዩ የዩክሬን ወታደራዊ ቀጠናዎች የሚሳዔል ጥቃት መፈጸሟ ተሰማ፡፡ በዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ላይ በፈጸመችው ጥቃት አንድ የመኖሪያ ቤት ሕንፃ እና መዋዕለ-ሕፃናት መውደማቸው ነው የተነገረው፡፡ በተጨማሪም…

አምባሳደር ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ ከአሜሪካ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከተውጣጡ 25 ፕሮፌሰሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በአሜሪካ ከሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከተውጣጡ 25 ፕሮፌሰሮች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ አምባሳደር ስለሺ ÷በኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ ጉዳዮች ላይ ጠቅለል ያለ…

የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርገውን ጥረት በቅርበት እንከታተላለን – ሰርጌይ ላቭሮቭ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርጉትን “አዲስ ጥምረት” በቅርበት እንደሚከታተሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጹ፡፡ ሰርጌ ላቭሮቭ ÷ “ጥምረቱ” ን አዶልፍ…

መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው ናቸው – ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ያለምንም ልዩነት በሚያገለግለው መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው መሆናቸውን ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ ገለጹ፡፡ ሀገር ጠባቂውን መከላከያ…

በአፍሪካ የመጀመሪያው የክትባቶች ማምረቻ ፋብሪካ በሩዋንዳ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ከታቀዱት ሦስት የክትባት ማምረቻ ፋብሪካዎች ውስጥ የመጀመሪያው በሩዋንዳ ኪጋሊ ሊገነባ ነው፡፡ የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ እና የባዮቴክ የጥናትና የክትባቶች ማበልጸጊያ ተቋም ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ኡጉር ሳሂን ÷ በኪጋሊ የሚገኘውን…

በአማራ ክልል በአንድ ጀምበር ከ250 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ ክልል በተለይ ሐምሌ 6 በሚያካሂደው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል መርሐ ግብር ከ250 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል ማቀዱንም ገልጿል። የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ፣ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት…

ጣሊያን በተለያዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በተለያዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ሬድዋን ሁሴን ከጣሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን የሚመጥን አዲስ ሀገራዊ አስተሳስብ ተግባራዊ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን የሚመጥን አዲስ ሀገራዊ አስተሳሰብ ተግባራዊ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። ከዛሬ 4 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሥር የሰደደ የኢኮኖሚ ስብራትና ኢ-ፍትሃዊነት ያየለበት፣…