Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ እና ቱርክ ከዩክሬን የእህል ንግድን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማድረስ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና የቱርክ መከላከያ ሚኒስትሮች ከዩክሬን የእህል ንግድን ወደ ውጭ መላክ በሚቻልበት እና በሶሪያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ በስልክ መክረዋል፡፡ ከየካቲት ወር ጀምሮ በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል የተፈጠረው ግጭት ከሀገራቱ በጥቁር ባሕር በኩል…

በኢትዮጵያ እና በቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ ቀጠናዊ ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዣንግ ሊሁዋ ጋር መክረዋል፡፡ ምክክሩ በኢትዮጵያ እና በቻይና ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ኤጀንሲ መካከል ያለውን…

በሐረሪ በቱሪዝም ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሐብቶች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልላዊ መንግስት በቱሪዝም ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሐብቶችና ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ጉዞ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሀገራት እና አጋር አካላት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ለትውልድ የሚተላለፈውን አረንጓዴ አሻራ የማሳረፍ ጉዞ እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ስዊድን እና ኬንያ በጋራ ስቶኮልም ፕላስ 50…

የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ካሉብ እና ሂላላ አካባቢዎች ለሚገኙ ማኅበረሰቦች ልማት የሚውል 113 ሚሊየን ብር አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ካሉብ እና ሂላላ አካባቢዎች ላሉ ማኅበረሰቦች ልማት የሚውል 113 ሚሊየን ብር አበርክቷል ። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ዛሬ ካሉብ ተገኝተው የገንዘብ ርክክብ ሲያደርጉ እንደተናገሩት፥…

ዴንማርክ የአውሮፓ ኅብረትን ጥምር መከላከያ ለመቀላቀል ወሰነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርካውያን የአውሮፓ ኅብረቱን ጥምር የመከላከያ እና ደኅንነት ፖሊሲ ለመቀላቀል ወስነዋል፡፡ ትናንት በተካሄደው ህዝበ-ውሳኔ 67 በመቶ ያህል ዴንማርካውያን የአውሮፓ ኅብረቱን ጥምር የመከላከያ እና ደኅንነት ፖሊሲ ለመቀላቀል ድምጽ ሰጥተዋል፡፡…

በአውሮፓ ሀገራት የኮቪድ-19 በሽታ ማገርሸቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ሀገራት የኮቪድ- 19 ወረርሽኝ ማገርሸቱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ በአውሮፓ ሀገራት በኮቪድ 19 ቫይረስ ተይዘው ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥርም ከ2 ሚሊየን መሻገሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡ የብሪታንያ…

የአፍሪካ ኅብረት እና የአውሮፓ ምክር ቤት አባላት በዩክሬን ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባላት በዩክሬን ጉዳይ ላይ በበይነ-መረብ ተወያይተዋል፡፡ የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበር የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል ÷ ስብሰባቸው በዩክሬን በተከሰተው ግጭት ምክንያት ባጋጠመው የምግብ…

ኮርፖሬሽኑ ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሁለት ማኅበራት ጋር የማምረቻ ፋብሪካ መገንቢያ ቦታ የኪራይ ውል ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ”ከግሪንቢዝ ኢንቨስትመንት ኋላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር” እና ”ከዳምቲት ቬት ፋርማ ትሬይኒንግ…

ሩሲያ እና ዩክሬን በቱርክ እንዲደራደሩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ሩሲያ እና ዩክሬንን በኢስታንቡል ለማደራደር ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ፡፡ ኤርዶኻን ሀገራቱ በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲደራደሩ ጥሪ ያቀረቡት በትናንትናው ዕለት ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በስልክ…