ተቋርጦ የነበረው ለአዲስ ተሽከርካሪዎች ሠሌዳ የመሥጠት አገልግሎት ከሣምንት በኋላ ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥሬ ዕቃ ምክንያት ላለፉት ሦስት ሳምንታት ተቋርጦ የነበረው አዲስ የተሽከርካሪ ሠሌዳ የመስጠት አገልግሎት ከአንድ ሣምንት በኋላ መሥጠት ይጀመራል ተባለ።
የፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን አንባቸው ለፋና…