Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ኃይሎች የሠላም ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ መሪዎች በወታደራዊ አቅርቦት ላይ ሳይስማሙ ያቆዩትን ጉዳይ እልባት ሰጥተው የሠላም ሥምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የተፈራረሙት በጎረቤት ሱዳን የተካሄደውን ሽምግልና ተከትሎ መሆኑን ኤ ኤፍ ፒ ዘግቧል። ፕሬዚዳንት…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቁምቢ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቁምቢ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጐሹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ዛሬ ረፋድ አራት…

በመዲናዋ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተደረገ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የአደሬ ሰፈር የልማትና መረዳጃ ማኅበር የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ 600 ለሚጠጉ የአካባቢው አባወራዎች…

ሩሲያ ዕዳቸውን በሩብል የሚከፍሉ “ጠላት” ያለቻቸውን ሀገራት ዝርዝር ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እዳቸውን በሩብል የሚከፍሉና “ጠላት” ብላ የፈረጀቻቸውን ሀገራት ዝርዝር ይፋ አድርጋለች፡፡ በሩሲያ በጠላትነት የተፈረጁት ሀገራት ሃያ ሰባቱን የአውሮፓ አባል ሀገራት ጨምሮ ሞናኮ፣ ስዊዘርላንድ፣ ኖርዌይ፣ አይስላንድ እና ሳን ማሪኖ፣…

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የምግብ ዋስትናቸውን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሁለንተናዊ ትሥሥራቸውን ማጎልበት አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የምስራቅ አፍሪካ አገራት የምግብ ዋስትናቸውን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ቀጣናዊ ትሥሥራቸውን ማጎልበት እንዳለባቸው ተገለጸ። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለሰልጣን (ኢጋድ) ያዘጋጀው የ’ብሉ ኢኮኖሚ’ ስትራቴጂ በአባል አገራት አስተባባሪ…

ኢትዮጵያ ሁልጊዜም ቢሆን ለደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት ቀዳሚ ሚና ስትጫወት ቆይታለች – ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሁልጊዜም ቢሆን ለደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት ቀዳሚ ሚና ስትጫወት ቆይታለች ሲሉ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ገለጹ። በመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሐም በላይ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የዓለም ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2022 የኳታር የዓለም ዋንጫ የምድብ ድልድል ዕጣ አወጣጥ ስነ ስርአት ዛሬ በዶሃ ተካሂዷል። በምድብ 1 አስተጋጇ ኳታር፣ ኔዘርላንድስ፣ ሴኔጋል እና ኢኳዶር፤ በምድብ 2 ደግሞ እንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ኢራን እና የዌልስ/ስኮትላንድ ወይም…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከንቲባዎች ለ1 ሺህ 443ኛው የረመዳን ፆም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች ለ1 ሺህ 443ኛው የታላቁ የረመዳን ፆም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ባስተላለፉት መልዕክት ለመላው የእስልምና…

በውድ ዋጋ የተገዙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ንብረቶች ጥቅም ላይ ባለመዋላቸው ለብክነት መዳረጋቸውን የፌዴራል ኦዲተር ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአራት ማዕከላት በውድ ዋጋ የተገዙ ንብረቶች ጥቅም ላይ ባለመዋላቸው ለብክነት መዳረጋቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር ቢሮ ገልጿል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

በረመዳን ጾም ወቅት በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ማሰብ ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በታላቁ የረመዳን ጾም ወቅት በጦርነትና በድርቅ የተጎዱ ወገኖችን ህዝበ ሙስሊሙ እንዲያስባቸው ጠይቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ጾም ራስን አጥርቶ የመመልከቻ ጊዜ…