የሀገራችንን ቅርሶች ለመጠበቅና የቅርስ ባለሙያዎችን አቅም ለመገንባት የሚረዳ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ፖርቹጋል እና ሞናኮ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ሄኖክ ተፈራ ከዓለም አቀፉ የሐውልቶችና ታሪካዊ ቦታዎች ምክር ቤት (ICOMOS) ፕሬዚዳንት ቴሬሳ ፓትሪሲዮ ጋር ውጤታማ ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡
አምባሳደሩ ÷ ኢትዮጵያ…