Fana: At a Speed of Life!

ኩዌት ወደ ኢራቅ የምታደርገውን በረራ ማቋረጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስተያ የባግዳዱን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዒላማ ያደረገ የሮኬት ጥቃት ከተፈጸመ በኋላ ኩዌት ወደ መዳረሻው የሚደረግ በረራ ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡ የኩዌት አየር መንገድ ውሳኔው የተላለፈው በኢራቅ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ለመንገደኞች…

ኢትዮጵያ በቀጣይ በዓለም የማዕድን አውጪ ኩባንያዎች ተፈላጊ መዳረሻ የመሆን አቅም እንዳላት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይ በዓለም አቀፉ የማዕድን አውጪ ኢንዱስትሪ ውስጥ በዘርፉ በተሰማሩ የውጪ ኩባንያዎች ተፈላጊ የኢንቨስትመንት መዳረሻ የመሆን አቅም እንዳላት ተገለጸ፡፡ ማይን የተሰኘ በዘርፉ መረጃዎችን የሚያወጣ ድረ-ገጽ፥ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የወርቅ…

የአምባሳደሮች ሹመት ሙያዊ ብቃት እና ሀገራዊ ለውጥን መሰረት ያደረገ ነው – አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ትናንት ለአምባሳደሮች የተሰጠው ሹመት የግለሰሰቦቹ ሙያዊ ብቃትና ክህሎት እንዲሁም ሀገራዊ ለውጥን መሰረት ያደረገ ነው ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ ለጋዜጠኞች…

በቦረና ዞን ያበሎ ወረዳ 10 ሚሊየን ብር የሚገመት አደንዛዥ ዕፅ እንዲወገድ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ያበሎ ወረዳ ከ800 ኪሎ ግራም በላይ የሆነ እና ግምቱ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚልቅ አደንዛዥ ዕፅ እንዲወገድ ተደረገ፡፡ በማቃጠል እንዲወገድ የተደረገው አደንዛዥ ዕፅ በተለያዩ ጊዜያት በቁጥጥር ስር የዋለ እንደሆነም ነው የወረዳው…

ወደ ትግራይ የሚገባውን የሰብዓዊ ድጋፍ ህወሓት ሙሉ በሙሉ አግዷል – አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር19፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በቅርብ ጊዜ በአፋር ክልል በከፈተው ጥቃት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሙሉ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን አሰቃቂ ጥቃት የፈጸመባቸው…

በየደረጃው ያሉ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝብ ጥያቄን አድምጠው የሚፈቱበት ቀናት እንዲሆኑ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በየደረጃው ያሉ አመራሮች በሣምንት ለሦስት ቀናት ማለትም ሰኞ፣ ረቡዕ እና አርብ የህዝቡን ጥያቄ እንዲያዳምጡ እና የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት በአግባቡ እንዲሰጡ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ…

ባለፉት 6 ወራት 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የምግብና መድሃኒት አቅርቦት ወደ ትግራይ ክልል ገብቷል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት 1 ነጥብ 48 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የምግብ እና 128 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የመድሃኒት አቅርቦት ወደ ትግራይ ክልል መድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለትግራይ ክልል የሕክምና ግብዓት…

ከዱባዩ ሎጂስቲክስ አገልግሎት አቅራቢ “ዲፒ ወርልድ” ጋር በአጋርነት ለመሥራት ተስማምተናል – ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ፥ ከ “ዲፒ ወርልድ” ሊቀ-መንበርና ሥራ አስፈጻሚ ሱልጣን አህመድ ቢን ሱላዬም ጋር በዱባይ ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጹ፡፡ ወይዘሮ ዳግማዊት በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…

የኦሮሚያ ባህላዊ ስፖርት ሻምፒዮና በሰንዳፋ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ10 ቀናት የሚቆይ የኦሮሚያ ባህላዊ ስፖርት ፌስቲቫል በሰንዳፋ ከተማ መጀመሩን የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ 27ኛው የባህላዊ ስፖርት ሻምፒዮና እና 12ኛው የባህል ፌስቲቫል በተለያዩ ስፖርታዊ መርሀ ግብሮች እየተካሄደ…

የሶማሊያ መንግስት የፓርላማ አባላት ምርጫ እንዲቀጥል ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ መንግስት የተጓተተውን የሀገሪቱን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምርጫ እንዲቀጥል በመወሰን የምርጫ መርሀ ግብሩን ይፋ አደረገ፡፡ የምርጫ ድምጽ የመስጠት ሂደት ከተጀመረ በኋላ ተቋርጦ የነበረበት የ ጋልሙዱግ ክልል÷ በቀጣዮቹ ቀናት…