Fana: At a Speed of Life!

ለስኳር ታማሚዎች ቆሽትን ተክቶ የሚሰራ ቴክኖሎጂ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የዓይነት 1 የስኳር በሽታን መቆጣጠር የሚያስችል ሰው ሰራሽ የቴክኖሎጂ ሙከራ ላይ አስደናቂ ውጤት መገኘቱ ተሰማ፡፡ ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ውጤት የሆነው ይህ መሳሪያ በሰውነት ቆዳ ውስጥ በሚቀበሩ ሴንሰሮች አማካኝነት ቆሽታቸው ኢንሱሊን ማምረት ያቆመ…

የፌስቡክ ካሜራ የተገጠመለት መነፅር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)እውቁ የማህበራዊ ድረ-ገጽ ፌስቡክ ካሜራ የተገጠመለት ልዩ መነፅር ሰርቶ ማቅረቡ ተሰማ፡፡ መነፅሩ ከታዋቂው የመነፅር አምራች ድርጅት ሬይ ባን እና የአውሮፓ ካምፓኒ ከሆነው ኢስሎርሊክሳቲካ ጋር በጥምረት የተሰራ እንደሆነ ሲገለፅ፣ ሰዎች በቀላሉ…

በቡራዩ ከተማ ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡራዩ ከተማ አስተዳደር በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሳሪያ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ ገለፀ፡፡ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የተያዙት 400 ተተኳሽ የብሬን ጥይቶች እና 2 ሺህ 558 ተተኳሽ የክላሽ ጥይቶች፣ እንዲሁም መጠናቸው…

2 ሺህ 41 ባዕድ ነገሮች የተቀላቀለባቸው እና ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶች እንዲወገዱ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ሺህ 562 ድርጅቶች ምርቶች ላይ ባዕድ ነገሮች ተቀላቅለው በመገኘታቸው እንዲሁም የ479 ድርጅቶች ምርቶች ጊዜ ያለፈባቸው በመሆኑ እንዲወገዱ መደረጉን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የገበያና ፋብሪካ ኢንስፔክሽን ዳይሬክተር…

አዲሱ ዓመት በተባበረ ክንድ የጠላትን ግብዓተ መሬት ፈጽመን የሠላም አየር የምንተነፍስበት ይሆናል-ኮ/ጀ/ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለመላው የፀጥታ አካላት ለ2014 ዓ.ም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አዲሱ ዓመት ከውጪና ከውስጥ በአሸባሪው የህወሓት ጁንታ ቡድንና…

በአሸባሪው ህወሓት ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም ይሠራል – የሠላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም እንደሚሰራ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ። የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈፀመው ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን በቀጣይ በቋሚነት ማቋቋም በሚቻልበት…

አዲሱ ዓመት ኢትዮጵያ የድል ብስራት የምትሰማበት ዓመት ይሆናል- ትውልደ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ኢትዮጵያ የመከራ ጊዜዋን አልፋ የድል ብስራት የምትሰማበት ዓመት እንደሚሆን እምነታቸው መሆኑን በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ገለጹ። ኢትዮጵያ በ2013 ዓ.ም በችግርና በመከራ ውስጥ ያለፈችበት ፈታኝ ጊዜ…

የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊትና ለፀጥታ ኃይላት የገንዘብ፣ የቁስ እና የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደርገዋል። በሰሜን ሸዋ ዞን የመንዝ ማማ ምድር ወረዳ ህዝብ ለመከላከያ ሰራዊትና ለሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ለዘመን መለወጫ…

በቀዳማዊ እመቤት ፅ/ቤት በ800 ሚሊየን ብር የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በአስር ከተሞች ለሚሰሩ አስር የዳቦ እና የዱቄት ፋብሪካዎች ግንባታ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ ዳቦ ቤቶቹ በአስር ከተሞች የሚገነቡ ሲሆን÷ የዳቦና የዱቄት ፋብሪካዎችን በአንድ ላይ…

ከህልውና ዘመቻው ጎን ለጎን የመኸር ምርታችንን በእጥፍ እናሳድጋለን – የግራር ጃርሶ አርሶ አደሮች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህልውና ዘመቻውን በሚያስፈልገው ሁሉ ከመደገፍ ጎን ለጎን የመኸር እርሻ ምርታቸውን በእጥፍ ለማሳደግ እየሰሩ እንደሆነ በኦሮሚያ ሰሜን ሸዋ ዞን ግራር ጃርሶ ወረዳ ነዋሪ የሆኑ አርሶ አደሮች ገለፁ። በዞኑ በሰብል ከተሸፈነው መሬት ከ10 ሚሊየን…