Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 5 የቀበሌ መታወቂያና 25 የባንክ ደብተሮች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ አበባ አምስት የቀበሌ መታወቂያና 25 የተለያዩ የባንክ ደብተሮች ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። አቶ ማሃሪ ተከስተ ገብረኪዳን የተባለው ግለሰብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ…

ከደረጃ በታች የሆኑ ምርቶች ወደ ሃገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደረጃዎች አጀንሲ በቅርቡ በአስገዳጅነት ደረጃ እንዲወጣላቸው ከተደረጉ ምርቶች መካከል የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ `ዲቫይደር` እና ሃይል ቆጣቢ አምፖሎች የኢትዮጵያን ደረጃ ባለማሟላታቸው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታገዱ፡፡ ምርቶቹ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችና ሰራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አፀደወይን ተቋሙ የህልውና ዘመቻው እንዲሳካ በተለያየ መልኩ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል። አሸባሪው የህወሀት ቡድን…

ቀይ መስቀል ማሕበር ለአፋር ዱብቲ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ማሕበር ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር ጋር በመተባበር ለአፋር ዱብቲ አጠቃላይ ሆስፒታል የቁሳቁስና የመድሃኒቶች ድጋፍ ማድረጉን የማሕበሩ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አሊ ሶሃሊህ ገለፁ፡፡ የዱብቲ አጠቃላይ…

በአሜሪካ በተከሰተ አውሎ ንፋስ የ45 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አራት የአሜሪካ ሰሜን ምስራቅ ግዛቶች በአውሎ ንፋስ መመታታቸው ተገለጸ፡፡ በተከሰተው አደጋም እስከ አሁን የ45 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ነው የተመላከተው፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት÷ አሜሪካ ከአየር…

በመዲናዋ ለበዓል የግብርና እና የኢንዱስትሪ የፍጆታ ሸቀጦች መቅረባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶች ወደ ከተማዋ እንዲገቡ ከአምራቾች ጋር በመነጋገር ገበያውን ለማረጋጋት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሕብረት ሥራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሲሳይ አረጋ…

የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው በግንባር በመገኘት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የሚኖሩ የተለያየ ማሕረሰብ ተወካዮች ግንባር ድረስ በመሄድ የስንቅ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ለሠራዊቱ ያላቸውን ደጀንነት ለማሳየት በተወካዮቻቸው አማካኝነት በግንባር በመገኘት ባስረከቡበት ወቅት÷ አረመኔው የሽብር ቡድን…

ቻይና ከአሜሪካ ጋር ያላት የሻከረ ግንኙነት በአየር ንብረት የሚደረገውን ትብብር አደጋ ላይ እንዳይጥለው አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የአየር ንብረት ትብብር ፈፅሞ ከሰፊው የቻይናና የአሜሪካ ግንኙነት ተነጥሎ ሊታይ እንደማይችል ለአሜሪካ የአየር ንብረት መልዕክተኛ ጆን ኬሪ ተናግረዋል። አያይዘውም እየላላ የመጣው የአሜሪካ እና የቻይና…

ለወገን መኖርን በተግባር የኖሩ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሰይድ ጉማቴ 106 የሚሆኑ በግጭት ምክንያት ከሰሜን ወሎ ዞን የተፈናቀሉ ወገኖች በቤታቸው አስጠልለዋል። ወይዘሮ ሀድራ ኑርየ÷ ከመርሳ ተፈናቅላ የመጣች የስምንት ወር ነፍሰ ጡር ስትሆን ደጉ አባት ቤታቸው ካለው…

የሻኪሶ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች ለህልውና ዘመቻው ድጋፋቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻኪሶ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞችና አመራሮች÷ አሸባሪው ቡድን የከፈተውን ጦርነት ለመመከትና በደጋፊ አስፈፃሚዎቹ የሚያደርሰውን የኢኮኖሚ አሻጥር ለማጋለጥና ለመከላከል ሁለንተናዊ ድጋፋቸውን እንደማይቋርጡ ገለጹ፡፡ የከተማው አስተዳደር ሰራተኞችና…