Fana: At a Speed of Life!

አልጄሪያ ከሠደድ እሳት አደጋዎች ጋር በተያያዘ 22 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ በደኖቿ ላይ ከተከሰቱት የሰደድ እሳት አደጋዎች ጋር በተያያዘ የጠረጠረቻቸውን 22 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሏ ተገለፀ፡፡ ሀገሪቱ በቁጥጥር ስር ያዋለቻቸው ግለሰቦች ተቀጣጣይ ቁሶችን ተጠቅመው አደጋውን አድርሰዋል ብላ የጠረጠረቻቸውን መሆኑ…

የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት ሁሉንም ሚኒስትሮች አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆሊና ሁሉንም የሃገሪቱ ሚኒስትሮች ማሰናበታቸው ተሰማ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ሁሉንም ሚኒስትሮች ያሰናበቱበት ምክንያት እንዳልታወቀም ነው የተገለፀው፡፡ ፕሬዚዳንቱ አንዳንዶቹን ሚኒስትሮች አግኝተው የሥራ አፈፃፀማቸው ዝቅተኛ…

ለ9 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ቀርቧል- የውሃ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ለሚሆኑ÷ በድርቅ፣ በጎርፍና በግጭት ምክንያት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ማቅረብ መቻሉ ተገልጿል፡፡ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ በሀገር ውስጥ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሌዘር ዐውደ ርዕይ እና የዓለም የቆዳ ጉባዔ እንድታስተናግድ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 12ኛውን የመላው አፍሪካ የሌዘር አውደ ርዕይ እና 5ኛውን የዓለም የሌዘር ጉባኤ እንድታስናግድ መመረጧ ተገለፀ፡፡ ባለፉት አሥርት ዓመታት ንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የሀገር ውስጥ ምርት እንዲያድግ…

አሸባሪው ትህነግ ላይ በሚወሰደው እርምጃ እስከ ህይወት መስዋዕትነት እንከፍላለን – የደሴ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያስተላለፈውን ሀገራዊ ጥሪ በመደገፍ አሸባሪው ህወሓት ላይ በሚወስደው እርምጃ እስከ ህይወት መስዋዕትነት እንከፍላለን ሲሉ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች አስታወቁ፡፡ የደሴ ከተማ ነዋሪዎች አሸባሪው ህወሓት ለቀጣይ ስጋት በማይሆን መልኩ ለመጨረሻ ጊዜ…

የዓለም ጤና ድርጅት ሦሥት በሙከራ ላይ የሚገኙ የኮቪድ 19 መድኃኒቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት÷ በኮቪድ 19 ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን ሊያጡ የሚችሉ ሰዎች ቁጥር ይቀንሳል ያላቸውን ሦሥት በሙከራ ላይ ያሉ መድኃኒቶች ይፋ አደረገ፡፡ በሙከራ ላይ ያሉት መድኃኒቶችም አርቴሱኔት፣ ኢሜቲኒብ እና ኢንፊሊክሲማብ እንደሆኑ ነው…

የግሪክና የሞሮኮ አምባሳደሮች ከኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግሪክ አምባሳደር አና ፋሩ እና በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኑዝሃ ዓለዊ መሃመዲ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደሮቹ ስለ ኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና እድሎች…

በዛምቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በዛምቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ መሆኑ ታውቋል፡፡ የዛምቢያ ምርጫ ቦርድ ኮሚሽን ግልፅና ተዓማኒነት ላለው ምርጫ እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡ የምርጫውን ሂደትም ዓለም አቀፋዊ ታዛቢዎች እንደሚከታተሉት ታውቋል፡፡…

በአልጄሪያ የሰደድ እሳት አደጋ የ42 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ ውስጥ በተነሱ የሰደድ እሳት አደጋዎች እስካሁን የ42 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለፀ፡፡ የ25 ወታደሮች ሕይወት የተቀጠፈው በካቢሊ ተራራማ አካባቢ ባለ ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት ሲሰሩ እንደሆነም ተጠቅሷል፡፡…

የአሶሳ-ዳለቲ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 52 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ-ዳለቲ መንገድ ግንባታ አፈፃፀም 52 በመቶ ደርሷል፡፡ ፕሮጀክቱ÷ የአፈር ቆረጣና ሙሌት ፣ የድልድይ ፣ የተፋሰስ እና የመንገድ ዳር የትራፊክ ምልክቶች እንዲሁም የስትራክቸር ሥራዎችን አካቶ ነው እየተገነባ ያለው፡፡ መንገዱ 69 ኪሎ ሜትር…