Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ ዩኒየን በርሊንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሽቱን በተካሄደው የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ ሪያል ማድሪድ ተጋጣሚውን ዩኒየን በርሊንን 1 ለ 0 አሸንፏል። ጁዲ በሊንግ ሃም በተጨማሪ ሰዓት የማድሪድን ብቸኛ ጎል ከመረብ አሳርፏል፡፡ በሌላ በኩል ኮፕንሀገን ከጋላታሳራይ…

ኢትዮጵያና ክሮሺያ ዲፕሎማሲያዊ አጋርነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ክሮሺያ ዲፕሎማሲያዊ አጋርነታቸውን የሚኒስትሮች ኮሚሽን በማቋቋም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማሙ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ…

ብዙ መሪ ሀሳቦች ቢነገሩም የአፍሪካውያን ችግር ግን አልተቀየረም – ፕሬዚዳንት ቲኑቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየጊዜው ብዙ መሪ ሀሳቦች ቢነገሩም የአፍሪካውያን ችግር ግን እንዳለ ነው ሲሉ የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ቦላ አህመድ ቲኑቡ ተናገሩ፡፡ በ78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስብሰባ ንግግር ያደረጉት የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ቲኑቡ የመልካም…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በቀጣዩ ወር ከቻይናው አቻቸው ጋር ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቀጣዩ ወር በቻይና ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተሰማ። የሩሲያ ብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሃፊ ኒኮላይ ፓትሩሼቭ ፑቲን በቀጣዩ ወር ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጂንግ እንደሚገናኙ ገልጸዋል።…

9 የልማት ድርጅቶች 8 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ሥር ያሉ ዘጠኝ የልማት ድርጅቶች ከታክስ በፊት የ8 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘታቸው ተገለጸ፡፡ በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት በአስተዳደሩ ሥር ካሉት የልማት ድርጅቶች በአጠቃላይ 45…

ታላቁ የኅዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ተሰሚነት በቀጣናው እንደሚያሳድግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሀገሪቷን ምጣኔ ሐብታዊ እና ማሕበራዊ ዐቅም ከማሳደጉ ባሻገር በፖለቲካው ዘርፍ ተሰሚ እንድትሆን ያደርጋታል ሲሉ የቀድሞው የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ፈቅ አሕመድ ነጋሽ ተናገሩ፡፡ 4ኛው…

አይኤምኤፍ ለሞሮኮ የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ብድር አመቻቸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) በከባድ መሬት መንቀጥቀጥ ለተመታችው ሞሮኮ በረጅም ጊዜ የሚከፈል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ብድር ማመቻቸቱ ተገለጸ፡፡ የአይኤምኤፍ ሥራ አስኪያጅ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ÷ ተቋሙ ለሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር…

አርሶ አደሩ በግል እና በቡድን ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎች እንዲያገኝ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ በግል እና በቡድን ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን እንዲያገኝ የሚያስችሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ማዕከላት በሁሉም ክልሎች እየተገነቡ ነው። የኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) ከፋና…

የአየር ንብረት ለውጥ በሊቢያ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ የከፋ እንዲሆን ማድረጉ በጥናት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ ለደረሰው አስከፊ የጎርፍ አደጋ ከሚጠቀሱ ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ የአየር ንብረት ለውጥ መሆኑን ጥናት አመላከተ፡፡ ከየሀገራቱ ተሰባስበው የዓለምን የዓየር ንብረት በማጥናት መፍትሄ የሚያመላክቱት የሳይንቲስቶች ቡድን በዛሬው ዕለት…

ትዊተር አገልግሎቱን በክፍያ ሊያደርግ ይችላል እየተባለ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤክስ ምልክት ራሱን እንደ አዲስ እያስተዋወቀ የሚገኘው ትዊተር አገልግሎቱን በክፍያ ሊያደርግ ይችላል እየተባለ ነው፡፡ ኤሎን መስክ ሐሳቡን የገለጸው ከእስራዔሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ጋር በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ተገናኝተው በመከሩበት…