Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሐምሌ 10 ቀን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሰራ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፊታችን ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

የጃፓን ባለሐብቶች መዋዕለ-ንዋያቸውን በኢትዮጵያ እንዲያፈሱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ባለሐብቶች እና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጃፓን ኤምባሲ “ኢንስፓየር አፍሪካ” ከተሰኘ ማኅበር ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች…

በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነትን ለመቀነስ በርካታ ሥራዎች ተሠርተዋል- አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነትን ለመቀነስና ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ÷ የዓለም አቀፉ የአየር…

ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፋዊ አጋርነትን እና ትብብርን ለማጠናከር የፖለቲካ ቁርጠኝነት አስፈላጊ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ገለጹ። በአምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ ባለው…

ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊው ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀትን ከዘመናዊ ሕክምና ጋር ለማስተሳሰር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ገለጹ። ሀገር በቀል የሕክምና ዕውቀት ለጤናው ዘርፍ ያለው አስተዋፅኦ እና የመድሐኒት ዘርፉ ያለፉት ዓመታት ስኬቶች፣…

ቻይና÷ አሜሪካ ለታይዋን የጦር መሣሪያ እንዳትሸጥ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለታይዋን የጦር መሣሪያዎችን ልትሸጥ አይገባም ስትል ቻይና በጽኑ ተቃውማለች፡፡ ባሳለፍነው መጋቢት ወር አሜሪካ የ619 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የጦር መሣሪያዎችን ለታይዋን ለመሸጥ ማጽደቋ ይታወሳል፡፡ የቻይና የመከላከያ ሚስቴር ቃል…

የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ዣዎ ዢዩአን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ እየተሠራ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዢዩአን ገለጹ፡፡ "የቻይና-ኢትዮጵያ ትብብር ለቀጣይ የጋራ ተጠቃሚነት" በሚል መሪ ሐሳብ የቻይና ንግድ ምክር ቤት ያዘጋጀው የቻይና…

በዓለማችን እጅግ ሞቃታማው ቀን ትናንት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን እጅግ ሞቃታማው ቀን ትናንት መመዝገቡ ተገለጸ። የአሜሪካ የአካባቢ ትንበያ ብሔራዊ ማዕከላት መረጃ እንዳመላከተው የዓለም አማካይ ሙቀት እንደትናንቱ ከፍ ብሎ አያውቅም፡፡ የትናንቱ አማካይ የዓለም ሙቀት 17 ነጥብ 01 ዲግሪ ሴሊሺየስ…

የጂቡቲ የዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን ጉብኝት የሕዝቦችን ወንድማማችነት የሚያጠናክር ነው – አምባሳደር ብርቱካን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጂቡቲ የዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱን በማጠናከር ረገድ ሁኔታዎችን እንደሚቀይር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ፡፡ በትናንትናው ዕለት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በሸገር…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን የአስተዳደር ቦርድ አጥኚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የበላይ ጠባቂ ሣኅለወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌዴሬሽን የአስተዳደር ቦርድ አጥኚ ኮሚቴ አባላትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡ የኮሚቴ አባላቱ በኢትዮጵያ…