Fana: At a Speed of Life!

የበለጸገው የመረጃ ሥርዓት የውጭ ሀገራት ሥራ ሥምሪት ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልኅ ሚና ይኖረዋል – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር የበለጸገው የመረጃ ሥርዓት የውጭ ሀገራት ሥራ ሥምሪት ላይ ያሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልኅ ሚና ይኖረዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር በልጽጎ ሥራ…

የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከል ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ለ24ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ2ኛ ጊዜ የእሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከል ቀንን ተከበረ። የአዲስአበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ቀኑን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክታቸውን አስፍረዋል፡፡ በዚህም ÷ባለፉት ሁለት…

በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እንቁልጢ በቀዶ ጥገና ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣውላ አጠቃላይ ሆስፒታል 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እንቁልጢ (Ovarian Tumer) በቀዶ ጥገና ሕክምና መወገዱ ተገለጸ፡፡ የሆስፒታሉ የማሕጸንና ጽንስ እስፔሻሊስት ዶክተር ግላንዴ ግሎ፥ የቀዶ ጥገና ሕክምናው 1 ሠዓት ከ30 ደቂቃ የፈጀ…

ኤሎን መስክ ለትዊተር አዲስ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤሎን መስክ ሊንዳ ያካሪኖን አዲሷ የትዊተር ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አድርገው ሾመዋቸዋል፡፡ የጣሊያን የዘር ሐረግ ያላቸው የ63 ዓመቷ ሊንዳ ያካሪኖ ÷ በትዊተር ኩባንያ ውስጥ በዋናነት በንግድ ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚሠሩ ኤሎን መስክ…

የአትላንታ ከንቲባ “ክሪኤቲቭ ሃብ ኢትዮጵያ” የተሰኘውን ማዕከል ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሬ ዲከንስ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የ“ክሪኤቲቭ ሃብ ኢትዮጵያ” ማዕከልን ጎበኙ፡፡ በከንቲባው የተመራው የልዑካን ቡድን በማዕከሉ በመገኘት በወጣት ሥራ ፈጣሪዎችና የፈጠራ ባለቤቶች የተሰሩ የፈጠራ…

የአፍሪካን ሃብቶችና ፀጋዎች ወደ ተጨባጭ የብልፅግና ዓቅም ለመቀየር የሰላምና ፀጥታ መረጋገጥ ወሳኝ ጉዳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካን አያሌ ሃብቶችና ፀጋዎች ወደ ተጨባጭ የብልፅግና ዓቅም ለመቀየር የአፍሪካ የሰላምና ፀጥታ መረጋገጥ ምትክ የሌለው ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን አስታወቁ። ለዚህም ሁሉም የጋራ ኃላፊነት እንዳለበት በማህበራዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በታክስ ጉዳይ ላይ ከአምራቾችና አስመጪዎች ጋር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በታክስ ጎዳዮች ዙሪያ ከአምራቾችና አስመጪዎች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን አስታወቁ፡፡ በውይይታቸውም የተሠሩና ለውጥ ማምጣት የጀመሩ የአገልግሎት ማሻሻያ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ መግባባት ላይ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከጀረር ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከጀረር ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ በሕዝቡ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎች፣ በምርትና ምርታማነት ማሳደግ፣ በሰላምና ጸጥታ እንዲሁም በልዩ ኃይል መልሶ ማደራጀት ዙሪያ ምክክር…

ቴድሮስ አስፋውና ዳዊት በጋሻው በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ፖሊስ ምርመራውን እንዲያጠናቅቅ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍድር ቤቱ ቴድሮስ አስፋውና ዳዊት በጋሻው በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ፖሊስ የሚያካሂደውን ምርመራ አጠናቆ እንዲቀርብ የ14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ፈቅዷል፡፡ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ ውስጥ ተገቢ የምርመራ ስራ…

የቀድሞው የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር የሁለት ሣምንታት የዋስትና ጊዜ ተፈቀደላቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ፍርድ ቤት በዚህ ሣምንት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ለእስር ለተዳረጉት የቀድሞው የሀገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን የሁለት ሣምንታት የዋስትና ጊዜ ፈቀደ። የኢስላማባድ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አርብ ዕለት በዋለው ችሎት ነው በሙስና ሰበብ…