Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጀኔራል ሰዓረ መኮንን ያስገነባውን ሐውልት እና በስማቸው የሰየመውን ፓርክ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቀድሞው የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ሰዓረ መኮንን ያስገነባውን የመታሰቢያ ሐውልት እና በስማቸው የሰየመውን ፓርክ ዛሬ አስመርቋል፡፡ የመታሰቢያ ሐውልቱ እና ፓርኩ ግንባታ የተከናወነው በአዲስ አበባ…

በወንዝ ዳር የሚከናወኑ የደጋፊ ግንብ ሥራዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች እየተሠሩ የሚገኙ የወንዝ ዳር ደጋፊ ግንቦች ሥራ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡ በከተማዋ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችልን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል በስምንት ቦታዎች የወንዝ ዳርቻ ደጋፊ ግንቦች…

በደቡብ ክልል ኮሌራ እንዳይስፋፋ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው የኮሌራ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ ማኅበረሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ ስርጭቱን ለመግታትም ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ እና ለተግባራዊነቱም የሁሉም…

የኢትዮጵያ እስላማዊ ቅርሶች በቀጠናው የባህልና የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር ያስችላሉ – ሱዳናዊ የቀድሞ ዲፕሎማት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስላማዊ ቅርሶች በቀጠናው የባህልና የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጠናከር እንደሚያስችሉ ሱዳናዊው የቀድሞ ዲፕሎማት፣ የፖለቲካ ተንታኝ እና ጋዜጠኛ መኪ ኤልሞግራቢ ተናገሩ። ኤልሞግራቢ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

ሕንድ በሕዝብ ብዛት ቻይናን በመብለጥ ከዓለም ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሕንድ በሕዝብ ብዛት ቻይናን በመብለጥ ከዓለም ቀዳሚ መሆኗን የተመድ የዓለም የሥነ-ሕዝብ ልኬት መረጃ አመላከተ፡፡ የሕንድ ሕዝብ 1 ነጥብ 42 ቢሊየን ገደማ መድረሱን “ወርልድ ኦ ሜትር” እና የተመድ የሥነ-ሕዝብ ልኬት መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ እና ፀሐይ ባንክ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ እና ፀሐይ ባንክ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈራረሙት÷ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ወንድማገኘሁ ነገራ እና የፀሐይ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ያሬድ መስፍን ናቸው፡፡ አቶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ሲደርሱ ÷ አባ ገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አመራሮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ደማቅ አቀባበል…

የሱዳን ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን በመጣስ ውጊያ መቀጠላቸው ተሰምቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ለ24 ሰዓታት የተኩስ አቁም ሥምምነት ቢደርሱም ውጊያው መቀጠሉ ተገልጿል፡፡ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጣልቃ ገብቶ ካሸማገለና በሱዳን የተኩስ አቁም ሥምምነት ከተደረሰ ከሠዓታት ቆይታ በኋላም ጦርነቱ ተጠናክሮ መቀጠሉ…

4ኛ ቀኑን በያዘው የሱዳን ግጭት 200 የሚደርሱ ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች መካከል የተፈጠረው ግጭት ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል፡፡ ግጭቱ የሱዳን ወታደራዊ መሪ ጄኔራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን በሚመሩት የሱዳን ጦር እና ምክትላቸው መሃመድ ሀምዳን ደጋሎ (ሄምቲ) በሚመሩት የሱዳን…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ መድንና ወላይታ ዲቻ አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ መድንና ወላይታ ዲቻ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ በዚህም 9 ሰዓት…