Fana: At a Speed of Life!

የጎርጎራ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የትናንት ታሪክ፣ የዛሬን እድልና የነገ ሕልም ደምሮ የያዘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርጎራ ፕሮጀክት የኢትዮጵያን የትናንት ታሪክ፣ የዛሬን እድልና የነገ ሕልም ደምሮ የያዘ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ “ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክት አካል በሆነው ጎርጎራ ጉብኝት አድርገዋል።…

የመጥፋት አደጋ የተጋረጠበትን የኦንጎታ ቋንቋ ለማስቀጠል እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምሥት የብራይሌ ጎሳ አባላት ብቻ የሚነገረውን የኦንጎታ ቋንቋ ለትውልድ እንዲሻገር እየሰራ መሆኑን አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡ የአንጎታ ቋንቋ በደቡብ ክልል ኦሞ ዞን በና ፀማይ ወረዳ በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ40 በላይ በሚሆናቸው÷ ጌዶ ቃውላ፣…

ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ መጨመሩ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ላኪ አባል ሀገራት “ኦፔክ”ለዓለም አቀፉ ገበያ የሚያቀርቡትን የነዳጅ መጠን ለመቀነስ መወሰናቸውን አስታወቁ። ሀገራቱ በቀን በ1 ነጥብ 16 ሚሊየን በርሜል ነው ለመቀነስ የተስማሙት። ነዳጅ ላኪ አባል ሀገራቱ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ…

ቻይና እና ብራዚል የአሜሪካን ዶላር ከግብይታቸው ለማሥወጣት ተሥማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ብራዚል የአሜሪካን ዶላር መጠቀም አቁመው በራሳቸው ምንዛሬ ለመገበያየት ስምምነት ላይ ደረሱ። የብራዚል መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ሥምምነቱ በዓለም ሁለተኛዋ የትልቅ ኢኮኖሚ ባለቤት የሆነችውን ቻይና እና በላቲን…

በድሬዳዋ እየተገነቡ ያሉ አገልግሎት መሥጫ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ እንደሚያሳድጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና በሕዝቡ ትብብር እየተገነቡ ያሉ ተቋማት የሕብረተሰቡን ተሳትፎ በእጅጉ ሊያሳድጉ የሚችሉ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ቡድን በሁለተኛ ቀን የጉብኝት ቆይታው በድሬዳዋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ…

ጤና ሚኒስቴርና “ቡርጄል ሜዲካል ሲቲ” አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ በተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቡዳቢ ከተማ የሥራ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ ሚኒስትር ዴዔታው በቆይታቸው በአቡዳቢ ከሚገኘው “ቡርጄል ሜዲካል ሲቲ” የተሰኘ ግዙፍ ሁሉን ዓቀፍ የሕክምና ተቋም ጋር…

ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተሥፋዬ (ዶክተር) ከዓለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጊልበርት ሃንግቦው ጋር…

በጋምቤላ ክልል የምግብ ዋስትናን በዘመናዊ ግብርና ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በዘመናዊ የግብርና ልማት እስትራቴጂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢ ቢሮ በዘላቂ የልማት ግብ በጀት ድጋፍ በላሬና፣ በአቦቦ…

የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ አዋጅን አስመልክቶ የቀረበለትን የውሳኔ ሐሳብ በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፀደቀ፡፡ የዲጂታል መታወቂያ ስርዓት ሁሉን አቀፍ፣ ወጥና አስተማማኝ የሀገሪቷ ነዋሪዎች የሚመዘገቡበት…

ከፀሐይ ክብደት 30 ቢሊየን እጥፍ የገዘፈ በርባኖስ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአፅናፈ-ሰማይ ላይ ከተዘረጉ በርካታ “ጋላክሲዎች” ይልቅ የገዘፈ በርባኖስ ወይም ጥልቁ ጥቁር ጉድጓድ “ብላክ ሆል” መገኘቱን የእንግሊዝ ተመራማሪዎች አስታወቁ። በዶክተር ጀምስ ናይቲንጌል የተመራው የእንግሊዙ ዱርሃም ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድን…