Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነችና ሌሎች ሚኒስትሮች ከዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ም/ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤእና ሌሎች ሴት ሚኒስትሮች ከዓለም ባንክ የምሥራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ፥ ወቅትም በልማት ጉዳዮች ዙሪያ ፣ ሴቶችን በማብቃት…

ለፍቅር ህይወት መበላሸት እርስዎ ምክንያት መሆንዎን የሚያመላክቱ ሁኔታዎች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብዙዎች በፍቅር ሕይወት ውስጥ ውጣውረድ ሲያጋጥማቸው ወደ እራሳቸው ከመመልከት ይልቅ ችግሩን የሌላኛው ወገን አድርገው ለመፍትሄ ሲባዝኑ ይስተዋላል፡፡ የሥነ ልቦና ባለሙያዎችም ይህ አይነቱ እሳቤ ምናልባትም ከራስ ወዳድነት እኔ ሁሉንም ነገር ልክ…

ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያውን የሠላም ሥምምነት ለመተግበር ያሳየችው ጥረት በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ላይ አድናቆት ተቸረው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያውን የሠላም ሥምምነት በመተግበር ረገድ እየወሰደች ያለችውን እርምጃዎች በጄኔቭ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ ልዩ መልዕክተኞች አደነቁ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ዘላቂ ሠላም ለማስፈን…

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በጉሙሩክ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ የሀገራቱን ጉምሩክ አገልግሎት አሰጣጥ የተቀላጠፈና የዘመነ ለማድረግ በቅንጅት መስራት እንደሚያስችል ተጠቁሟል፡፡ ባለሥልጣናቱ ለ3…

የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የሐጅ ተጓዦች 315 ሺህ ብር እንዲከፍሉ መተመኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ1444/2015 የሐጅ ጉዞን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ…

ቱርክ እና ኢትዮጵያ አዲስ የንግድ አጋርነት መመሥረት የሚያስችላቸውን ጉባዔ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ እና በቱርክ መካከል የምጣኔ ሐብት፣ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብሮች ያጠናክራል የተባለለት የቢዝነስ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ከተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተውጣጡት የቱርክ የንግድ ልዑካን ከኢትዮጵያ የንግድ ማኅበረሰብ…

ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት የ25 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ከሚያስፈልጋት 25 ነጥብ 2 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ፋይናንስ ውስጥ በፈረንጆቹ 2019/ 2020 1 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ብቻ ማግኘቷን በዘርፉ የተሠራ ጥናት አመላከተ። “ኤፍ.ኤስ.ዲ…

የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ የኅዳሴ ግድቡ የመሠረት ድንጋይ የተጣለበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የግድቡ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽኅፈት ቤት እስካሁን በተሰሩ ሥራዎች እና በቀጣይ ሊሰሩ በታሰቡ…

የዓየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም በየዓመቱ 3 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም በየዓመቱ 3 ነጥብ 5 ትሪሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የብሪታኒያ የኃይል ሽግግር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባወጣው ሪፖርት የዓለም ኢኮኖሚ ከካርበን ልቀት ነፃ መሆን የሚችልበትን አማራጮች ማመላከቱን ሲ…

የደቡብ ክልል በበልግ እርሻ ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮ የበልግ እርሻ ሥራ ከ1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር ለመሸፈን መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ክልል አቀፍ የበልግ የግብርና ሥራዎች የማስጀመሪያ ንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…