የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከቄለም ወለጋ ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቄለም ወለጋ ዞን ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል፡፡
በመድረኩ የኦሮሚያ ክልለ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማን ጨምሮ ሌሎች…