Fana: At a Speed of Life!

ከ300 ለሚበልጡ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል ከ300 በላይ ህጻናት የልብ ቀዶ ህክምና መስጠቱን ገለጸ። የኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የ2022 የሥራ ዘመን በልብ ማዕከል ውስጥ የተከናወኑ ተግባራትን…

11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ሸጠው ገንዘቡን በመከፋፈል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 11 የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በሀሰተኛ ሰነድ ለልማት ተነሺ በሚል ሸጠው ገንዘቡን ሸጠው ገንዘቡን ተከፋፍለዋል ተብለው በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ የከባድ ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ…

ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየተሰራ ነው – የአማራ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የገበያ ያለመረጋጋት እንዳይከሰት ለበዓሉ አስፈላጊ የሆኑ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማዳረስ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአማራ ክልል የንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የንግድ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ታዳጊ ዳግማዊ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስ የኳስ ችሎታውን እንዲያዳብር ድጋፍ ልናደርግለት ይገባል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ የ12 ዓመቱ ታዳጊ ዳግማዊ ቴዎድሮስን ከአባቱ ቴዎድሮስ ባጫ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ “ብሩህ ትወልድ” የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮምና ጌትፋክት ኢትዮጵያ "ብሩህ ትወልድ" የተባለ የትምህርት ፕሮግራም በጋራ ለማካሄድ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የኢትዮ ቴሌ ኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚሰራው ስራ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ኦሮሚያ ክልል ተጎራባች አካባቢዎች በግጭት ምላሽና ሠላም ግንባታ የሚሠራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ኦሮሚያ ክልል ተጎራባች አካባቢዎች በግጭት ምላሽ አሠጣጥ እና ሠላም ግንባታ ላይ የሚሠራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በባምባሲ፣ ቡልድግሉ እና ሸርቆሌ ወረዳዎች ለሚተገበረው ፕሮጀክት ከ5 ነጥብ 3…

ኮሚሽኑ ህብረተሰቡ የገና በዓልን ሲያከብር ከእሳትና ድንገተኛ አደጋ አጋላጭ ነገሮች እንዲጠነቀቅ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል ሲከበር ህብረተሰቡ ከእሳትና ድንገተኛ አደጋ አጋላጭ ነገሮች እንዲጠነቀቅ የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩት በዓላት መካከል ተጠቃሽ የሆነው…

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ በተከሰተ የእሣት አደጋ ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ገነት ሼዶች ተብሎ በሚጠራው ቦታ በተከሰተ ድንገተኛ የእሣት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡ ከቀኑ 9:40 የተከሰተው ይህ የእሣት አደጋ በስድስት ሼዶች ላይ ጉዳት ማድረሱን ከክፍለ ከተማው…

የአማራ ክልል መንግስት የፀረ ሙስና ኮሚቴ አቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግስት በክልሉ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ የፀረ ሙስና ኮሜቴ አቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ገረመው ገብረፃድቅ እንዳሉት ÷የክልሉ መንግስት ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ ሰባት…

የመዲናዋ የተማሪ ወላጆች በብዝሃ ቋንቋ አተገባበር ጥናት ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ የተማሪ ወላጆች ከአፍ መፍቻ ተጨማሪ የሀገር ውስጥና የውጪ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓቱ ለማካተት በተጠናው የብዝሃ ቋንቋ አተገባበር ጥናት ላይ ተወያይተዋል። የብልጽግና ፓርቲ አዲስ አበባ…