Fana: At a Speed of Life!

የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ፖፕ ቤኔዲክት 16ኛ አረፉ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የቀድሞ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ፖፕ ቤኔዲክት 16ኛ አረፉ፡፡ ፖፕ ቤኔዲክት16ኛ በተወለዱ በ95 ዓመታቸው ባደረባቸው ሕመም በዛሬው ዕለት በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን ቫቲካን አስታውቃለች፡፡

ጸደይ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ 24 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸደይ ባንክ በ2014 ዓ.ም ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡ 24 ነጥብ 5 ቢሊየን መድረሱን የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገልጸዋል፡፡ ፀደይ ባንክ የባለ አክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።…

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ የሳዑዲ አረቢያውን አል-ናስር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊ አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ የሳዑዲ አረቢያውን ክለብ አል ናስርን ተቀላቀለ። የ37 አመቱ ሮናልዶ ከእንግሊዙ ማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ከተለያየየ በኋላ አል ናስርን ለመቀላቀል መስማማቱ የሚታወስ ነው። ፖርቹጋላዊው ኮከብ ስሙ…

በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በጦርነቱ ለተጎዱ ዜጎች ሁለተኛው ዙር የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ሁለተኛው ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን አምባሳደር ሺፈራው ተክለማርያም በሰጡት መግለጫ…

የስራ ዘመናቸው አጠናቀው ወደ አገራቸው ለተመለሱ አምባሳደሮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በመወከል በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት አገልግለው የስራ ዘመን ቆይታቸውን አጠናቀው ወደ አገራቸው ለተመለሱ አምባሳደሮች እውቅና ተሰጠ፡፡ የምስጋና እና የእውቅና መርሃ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ…

አሜሪካን በመታት የበረዶ ማዕበል የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 49 ማሻቀቡ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ከክረምቱ ጋር ተያይዞ በተከሰተው ከፍተኛ ቅዝቃዜና የበረዶ ማዕበል ሳቢያ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 49 ማሻቀቡ ተሰምቷል፡፡ በፈረንጆች የገና በዓል ዋዜማ ጀምሮ በተከሰተ የበረዶ ማዕበል 49 ሰዎች መሞታቸውን አሶሼትድ ፕረስ ምንጮችን…

የአደረጃጀት ጥያቄዎች የሀገርን ዘላቂ ጥቅም በሚያረጋግጥ መንገድ ምላሽ እያገኙ ነው -አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደረጃጀት ጥያቄዎች የህዝብን እና የሀገርን ዘላቂ ጥቅም በሚያረጋግጥ መንገድ ምላሽ እያገኙ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለጹ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታና ነባሩን በአዲስ የማደራጀት ማስፈፀሚያ…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ጃፓን ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። የጃፓን መንግሥት ለሀገራዊ ምክክሩ ሥራ የሚውሉ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ሁለት ተሽከርካሪዎች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሰላም ሂደቱ አፈጻጸም እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ÷ በፕሪቶሪያ በተደረሰው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ላይ እና እሱን ተከትሎ ሁለት ጊዜ በናይሮቢ በነበሩ…