Fana: At a Speed of Life!

ከሳዑዲ ዜጎችን ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት ዙሪያ ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት ዙሪያ ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢፌዴሪ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ እና በጅዳ የኢፌዲሪ…

ህዝቡን ከፀጥታ ስጋት ለማላቀቅና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ ነው-ዶክተር አለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡን ከፀጥታ ስጋት ለማላቀቅና አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን መንግስት በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር አለሙ ስሜ ገለፁ ። ዶክተር አለሙ በምስራቅ ሸዋ…

የአማራ ክልል ማዕድን ልማት ቢሮ የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ለሚገነቡ 11 ባለሃብቶች የምርመራ ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶ ፋብሪካዎችን ለሚገነቡ 11 ባለሃብቶች የምርመራ ፈቃድ መስጠቱን የአማራ ክልል ማዕድን ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በተለይ በሲሚንቶ እጥረት ምክንያት ግንባታዎች ከመጓተት እስከ መቆም መድረሳቸው ተገልጿል፡፡…

የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሰላም አስከባሪ ኃይሎች የጥምር ውጊያ ልምምድ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሚስ ሴክተር አራት 7ኛ ዙር ሰላም አስከባሪ ሃይል ከጂቡቲ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጋር ግዳጅን መሰረት ያደረገ የጥምር ውጊያ ልምምድ አድርገዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት የሰላም አስከባሪ ኃይሎች የጋራ ጥምር ውጊያ ልምምድ ማድረጋቸው ቀጣይ…

የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች አጎራባች ዞኖች የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ በሶማሌ ክልል ሊባን ዞን ጉሬ ዳሞሌ ወረዳ ተካሂዷል። በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ፈረንሳይ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የኳታር የዓለም ዋንጫ ምሽት ላይ ፈረንሳይ እና ዴንማርክ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ በዚህም ፈረንሳይ ዴንማርክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነጥቧን ወደ ስድስት ከፍ አድርጋለች፡፡ የፈረንሳይን የማሸነፊያ ጎሎች…

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 34 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ስራ 34 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሒደት ጎብኝቷል፡፡…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ ከሚሰሩ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በተመለከተ ከኢንቨስተሮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይት መድረኩ የክልሉ አርብቶ አደር ቢሮ ምክትል ኃላፊ እንዲሁም ሌሎች የክልል፣ የዞን እና የወረዳ…

ስዊድን የሕግ ታራሚዎችን ለማረምና ለማነጽ የሚደረገውን ጥረት እንድምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን የህግ ታራሚዎችን አርሞ እና አንጾ ለማውጣት እንዲሁም በማሰልጠኛ ተቋሙ ብቁ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት እየተደረገ ያለውን ጥረት አንደምትደግፍ ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄነሪ በአሌሊቱ ከተማ የሚገኘውን…

ሚኒስቴሩ ለሶማሌ ክልል 400 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል ለሚካሄደው የግብርና ስራ የሚያግዙ 400 የውሃ መሳቢያ ፓምፖችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ ሙሃመድ በሌማት ትሩፋት ማስተዋወቂያ መርሐ ግብር ላይ ተገኝተው…