Fana: At a Speed of Life!

ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው- ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል እና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ሲሉ የሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ፡፡ ዓለም አቀፍ የልጃገረዶች ቀን በደብረ ብርሀን ከተማ እየተከበረ…

10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይካሄዳል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 10ኛው የጣና ፎረም የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እንደሚካሄድ አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፎረሙ የሰላምና ደህንነት እንዲሁም የፀጥታ ጉዳዮች…

ፈተና የወሰዱ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና መጠናቀቁን ተከትሎ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ተማሪዎቹ ፈተናቸውን ከወሰዱባቸው የዩኒቨርሲቲ ማዕከላት ነው ወደ የአካባቢያቸው እየተመለሱ ያሉት።…

የቱርክ አስመጪዎች ብረትና ብረት ነክ ዕቃዎችን ለኢትዮጵያ ሊያቀርቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ብረት አስመጪዎች ብረትና ብረት ነክ ዕቃዎችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ መስማማታቸውን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ፡፡ አቅርቦቱ የሚከናወነው አሊጋስ፣ ኢዝሚርና እስክንድሪያ ከተሰኙ…

በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ ተቀባይነት የለውም -የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ ተቀባይነት የለውም ሲል የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዩን አስመልክቶ በስተላለፈው መልዕክት÷ በትምህርትና ምዘና ላይ የሚደረግ አሉታዊ ዘመቻ በእውቀት ላይ…

ለመከላከያ ሠራዊት 12 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተደደር ፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን እና በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ብሄረሰብ ዞኖች ለመከላከያ ሠራዊት 12 ሚሊየን ብር የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የምስራቅ ጎጃም ዞን ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ከ6 ሚሊየን ብር…

አገልግሎቱ በፈተና ማዕከላት የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ መገኘት ከሁሉም ፈተናዎች እንደሚያሰርዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች በፈተና ማዕከላት የተከለከሉ ነገሮችን ይዘው ከተገኙ ከሁሉም ፈተናዎች የሚሰረዙ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ማምሻውን ባስተላለፈው መልዕክት ÷…

በጎንደር ጓደኛማቾች በ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነቡት ት/ ቤት ለአገልግሎት በ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንጂነር አክሱማይት አብርሃ እና ጓደኞቿ በጎንደር ከተማ አስተዳደር የተገነቡ 8 ክፍሎች ያሏቸው ባለ 2 ብሎክ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታቸው ተጠናቆ ተመርቀዋል። የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩህ አቡሃይ ÷…

በመዲናዋ ባለፉት 3 ወራት ከማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ከ886 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ሶስት ወራት ከማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ብቻ ከ886 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የከተማዋ ስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት ዛሬ…

ጣና ፎረም በአፍሪካ የሚስተዋሉ የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት ዕድል ፈጥሯል- አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ፎረም ጉባኤ በአፍሪካ የሚስተዋሉ የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት ዕድሎችን የፈጠረ ነው ሲሉ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ፡፡ አቶ ኃይለማሪያም በመጪው ጥቅምት ወር አጋማሽ በባሕርዳር ከተማ…