የብድር እና ቁጠባ ተቋማት አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ አላቸው – ዶክተር ይናገር ደሴ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብድር እና ቁጠባ ተቋማት በሀገራችን የልማት እንቅስቃሴ በተለይም አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ገለጹ፡፡
ዶክተር…