Uncategorized የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ Amele Demsew Sep 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጥሪ አቅርባለች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና እየለሙ ያሉ የመስህብ ስፍራዎች በዘርፉ ያለውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመንግስትን ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ናቸው- አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ Amele Demsew Sep 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየለሙ ያሉ የመስህብ ስፍራዎች በዘርፉ ያለውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመንግስትን ቁርጠኝነት የሚያሳዩ መሆናቸውን የቱሪዝም ሚኒስትሯ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ገልፀዋል። የዓለም…
ጤና ለጨጓራ ህመምተኞች የሚመከሩ ምግቦች Amele Demsew Sep 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨጓራ ህመም ከመጠን ያለፈ አልኮል በመጠጣት፣ ሲጋራ በማጨስ፣ ለረዥም ጊዜ በሚወሰዱ አንዳንድ መድሃኒቶች ፣በባክቴሪያ፣ በጭንቀት፣ ቅመም የበዛባቸውን ምግቦች በመመገብ ወይም በሌላ ምክንያት ሊከሰት ይችላል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል ተካሂዷል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የቱሪዝም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአሶሳ ከተማ ከነገ ጀምሮ ይከበራል Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የቱሪዝም ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ35ተኛ ጊዜ "አዲስ እሳቤ ለቱሪዝም "በሚል መሪ ቃል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ከነገ ጀምሮ ይከበራል፡፡ ቀኑ ከነገ ጀምሮ እስከ መስከረም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን በምጣኔ ሐብት ለመተሳሰር በጋራ ለመስራት ተስማሙ Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በመሰረተ ልማት ግንባታና በምጣኔ ሐብት ትስስር በጋራ ለመልማት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መከሩ። የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ በደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጸደይ ባንክ የፊታችን ቅዳሜ ስራ ይጀምራል Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጸደይ ባንክ በመጪው ቅዳሜ በ11 ቢሊየን ብር ጠቅላላ ካፒታል ሥራ እንደሚጀምር የባንኩ ቦርድ ገልጿል። ባንኩ ሥራ ለመጀመር የሚያስችለውን ቅድመ ሁኔታ ማጠናቀቅ አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል በዓል እሴቱንና ትውፊቱን ጠብቆ እንዲከበር ህብረተሰቡ በትብብር እንዲሰራ ጠየቁ Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ደመራ እና የመስቀል በዓል እሴቱንና ትውፊቱን ጠብቆ እንዲከበር ህብረተሰቡ በትብብር እንዲሰራ ጠየቁ። በአዲስ አበባ ከተማ ከመስቀል በዓል እና ወቅታዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት የሙያ ስነ ምግባርን የደፈጠጠ ነው – ተመራማሪ ዶ/ር ዳርእስከዳር ታዬ Amele Demsew Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያወጣው ሪፖርት የሙያ ስነ ምግባርን የደፈጠጠ ነው ሲሉ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት መሪ ተመራማሪ ዶክተር ዳርእስከዳር ታዬ ገለጹ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 200 ትምህርት ቤቶችን ዘንድሮ መልሶ ለመገንባት እንዳቀደ ሚኒስቴሩ ገለፀ Amele Demsew Sep 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህውሓት ከወደሙ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በዚህ ዓመት 200 ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት እየሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ የኢፌዴሪ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ…