Fana: At a Speed of Life!

የኢድ አል አድሃ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – የደቡብ ክልል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር ጁሃር ሙሳ÷ በክልሉ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የዝውውር መስኮት ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የ2015 ዓ.ም የውድድር ዘመን የመጀመሪያው የዝውውር መስኮት ዛሬ ተከፍቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ዛሬ ሲከፈት ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾቹን የግሉ ማድረጉን አስታውቋል። ቡናማዎቹ የአማካይ…

የታለመለት ነዳጅ ድጎማን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር ማድረግ ይገባል – የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በነዳጅ ላይ የሚያደርገው ድጎማ ወደ ታለመለት ድጎማ ማዞሩን ተከትሎ ሊፈጠር የሚችልን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ልዩ ቁጥጥር እና ክትትል መደረግ እንዳለበት የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ። በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና…

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት በመሠረተ ልማት ግንባታ፣በማኀበራዊ ልማት፣በግብርና፣በቀጠናዊ ትስስር እና በኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሞች ላይ ድጋፍ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 30፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በክልሉ 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ክልል አቀፉ መርሐ ግብሩ "አሻራችን ለትውልዳችን" በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ዞን ዑራ ወረዳ አምባ 5 ቀበሌ…

ኢትዮጵያ የዩኔስኮ የማይዳሰሱ የባህል ቅርሶች በይነ መንግስታት ኮሚቴ አባል ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት ሳይንሳዊ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሱ የባህል ቅርሶች በይነ መንግስታት ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች፡፡ በፈረንጆች ሐምሌ 5 ቀን እስከ 7 ቀን 2022 በተካሄደው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለመጠቀም ተዘጋጅተናል – የሳዑዲ የግብርናና የእንስሳት አቅርቦት ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለመጠቀም በግብርና ባለሙያዎች ጥናት መሰረት ወደ ኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ተዘጋጅተናል ሲሉ የሳዑዲ ዓረቢያ የግብርናና የእንስሳት አቅርቦት ድርጅት ዋና መምሪያ ኃላፊ ኢንጅነር ሱለይማን አብዱራህማን አሩመይሒ…

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ እስካሁን በወሰደው እርምጃ 12 ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች ተወረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን ድረስ በተወሰ ሕጋዊ እርምጃ 12 ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች መወረሳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ በዛሬው ዕለት ከመንግስት የተሰጠውን መመሪያና ደንብ የጣሱ ተጨማሪ ሁለት የነዳጅ…

ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎቻችን የብዙዎችን እምባ ያበሰ ውጤታማ ተግባር እየሠራን ነው – አቶ ጃንጥራር ዓባይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ተኮር በሆኑ ስራዎቻችን የብዙዎችን እምባ ያበሰ ውጤታማ ተግባር በመስራት ላይ እንገኛለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ አቶ ጃንጥራር…

በተለያዩ ክልሎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል፡፡ በአማራ ክልል ከ359 ሺህ ለሚበልጡ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መስጠት መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና…