Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ የቁልቢ ገብርኤል ተጓዦችን ለማጓጓዝ ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤል በዓልን ለማክበር ወደ ቁልቢ ገብርኤል ለሚጓዙ መንገደኞች ተጨማሪ በረራዎችን ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ተጨማሪ በረራዎቹ ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ያለምንም መንገደኛ መሆኑን ታሳቢ ያደረገ…

ሙድሪክ በጊዜያዊነት ከዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ውድድሮች ታገደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬናዊው የቼልሲ የክንፍ መስመር ተጫዋች ሚካዬሎ ሙድሪክ በጊዜያዊነት ከዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ውድድሮች መታገዱ ተረጋግጧል፡፡ ውሳኔው የተላለፈው ተጫዋቹ ያልተፈቀደ አበረታች ቅመም ተጠቅሟል በሚል ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን ተከትሎ ነው፡፡…

ሮናልዶ ለፕሬዚዳንትነት እወዳደራለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል እና ሪያል ማድሪድ የቀድሞ አንጋፋ ተጫዋች ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮ ዲሊማ ለብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ልወዳደር ነው ብሏል፡፡ የ48 ዓመቱ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋች የወቅቱን የብራዚል እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኤድናልዶ…

ለመስኖ ተጠቃሚነትና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመስኖ ተጠቃሚነት እና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሀላባ ዞን በቡና እና ፍራፍሬ ልማት ውጤታማ የሆኑ…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በብሪክስ ማዕቀፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ የሁለትዮሽ ትብብርን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ የብሪክስ ቢዝነስ ካውንስል የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር…

ኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ላለው ስራ አድናቆት ተቸራት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ሱዳን የከፍተኛ ትምህርት ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ገብሬላ ቻንግሰን ኢትዮጵያ በትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ያለውን ስራ አድንቀዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በደቡብ ሱዳን መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር…

በአማራ ክልል በቀጣይ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ የተሳታፊ እና የአጀንዳ ልየታ ይደረጋል-ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ አንድ ወር ጊዜ ውስጥ በአማራ ክልል የተሳታፊ እና የአጀንዳ ልየታ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይህን ያለው የኦሮሚያ ክልል ሀገራዊ ምክክር የአጀንዳ የማሰባሰብ ምዕራፍ በአዳማ ከተማ በተጀመረበት…

በባሕር ዳር ከተማ ለባጃጆች የመለያ ባር ኮድ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተሽከርካሪ በመታገዝ የሚፈጠሩ ወንጀሎችን ለመከላከልና የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን በባሕር ዳር ከተማ ለሚገኙ ባጃጆች(ባለሶስት እግር ተሽከርካሪ) የመለያ ባር ኮድ የመስጠት መርሐ ግብር ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር…

የግብርና ኢኒሼቲቮችን በመተግበር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ኢኒሼቲቮችን በመተግበር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የክልሉ የግብርና መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ሽግግር ፎኖተ ካርታ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአሶሳ…

በኢራን በከፍተኛ ቅዝቃዜና በኃይል እጥረት ሳቢያ ቢሮዎችና ት/ቤቶች ተዘጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን በርካታ ግዛቶች ውስጥ በተፈጠረ ከፍተኛ ቅዝቃዜ እና የኃይል እጥረት ምክንያት ቢሮዎችና ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ተሰምቷል፡፡ በአሜሪካ ኢነርጂ መረጃ አስተዳደር መሰረት ኢራን ግዙፍ የኃይል ምንጭ ያላት ሀገር ስትሆን በተፈጥሮ ጋዝ…