Fana: At a Speed of Life!

የምክክሩ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦች ለሥራ ቡድኖች መቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክሩ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦች ለሥራ ቡድኖች መቅረብ ጀምረዋል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ከእያንዳንዱ የባለ 500 አባላት የሥራ ቡድን የተመረጡ 30 አባላት ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሃሳቦችን…

ኢትዮጵያን በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ቀዳሚዋ ለማድረግ የተያዘው የ2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር በጀት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌደራል መንግስት የ2019 በጀትን 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር ማጽደቁ አይዘነጋም፡፡ ይህ ግዙፍ በጀት፣ ሀገሪቱ የጀመረችውን ሁለገብ…

ሪያል ማድሪድ ከቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል እስከ 2032 አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ከብራዚላዊው የመሥመር አጥቂ ቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል እስከ ፈረንጆቹ ሰኔ 2032 ድረስ ማራዘሙን ይፋ አድርጓል። ቪኒሲየስ ጁኒየር በ18 ዓመቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 2018 ሪያል ማድሪድን…

ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በጥራት ማጠናቀቅ የመደመር መንግሥት ባህልና መገለጫ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቪዬሽን መሠረተ ልማት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ የተመረቀው የባሕር ዳር ደጃዝማች…

የኢትዮጵያና ቤኒንን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመው ጉብኝት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒን ሪፐብሊክ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና ፈጠራ ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን የተመራ ልዑክ የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝቷል፡፡ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ለልዑካን ቡድኑ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን ÷ በሀገራቱ የጋራ…

የአማራ ክልል የ2019 ዓ.ም በጀት ከ402 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ም/ቤት እያካሄደ በሚገኘው 12ኛ መደበኛ ጉባዔ በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የልማት ሥራዎች ማስፈጸሚያ በጀት 402 ቢሊየን 285 ሚሊዮን 713 ሺህ 544 ብር አድርጎ አጽድቋል። የ2019 በጀት ዓመት አጠቃላይ በጀቱ በ2018 በጀት…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት አከራይ ተከራይ ውል እድሳት ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት አከራይ ተከራይ ውል እድሳት እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዝሟል፡፡ ከተማ አስተዳደሩ እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲካሄድ አስታውቆት የነበረውን የቤት ኪራይ ውል እድሳት ነው እስከ…

ለዘመናዊት ኢትዮጵያ እውን መሆን ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ ነው

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችው ሀገራዊ ምክክር ዘላቂ ሰላምን እና አብሮነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሂደት ነው። ሂደቱ የብዝሃነት ማዕቀፎችን በማክበር፣ የዜጎችን ተሳትፎ በማስፋት እና አለመግባባቶችን በሰለጠነ መንገድ በመፍታት ላይ የተመሰረተ ነው። ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን ታሪኳ ውስጥ በርካታ ማህበራዊ እና…

ለውጥ ዳር በመቆም አይሳካም፤ ተሳትፎ ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ጥያቄ ያላቸው ዳያስፖራዎች ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት በቅርበት ሊሰሩና ሊሳተፉ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በወቅታዊ፣ ፖለቲካዊ፣…

በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የኢንዱስትሪው ዘርፍ አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ነው

የኢትዮጵያን ነባር ስኬቶች በማስቀጠል፣ ጉድለቶችን በመሙላት እና አዳዲስ የፈጠራ አቅጣጫዎችን በመከተል ሀገራዊ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎች በየዘርፉ እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ሀገሪቱ ቀድሞ ስትከተል ከነበረው ግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ብዝኀ ዘርፍ ኢኮኖሚ ተሸጋግራለች፡፡ በዚህም…