Fana: At a Speed of Life!

ዲጂታል በጎነት፣ ሰው ተኮር ውጤቶችን ለማስቀጠል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የዜጎችን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያለመ "6400 A" የዲጂታል በጎነት ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል፡፡ የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በዘላቂነት ለማቃለል የሚያስችለውን ፕሮጀክት…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን አንድነት እና ክብር የሚያጸና ነው – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው የኢትዮጵያን አንድነት እና ክብር የሚያጸና ነው አሉ ተመካካሪ የሃይማኖት አባቶች፡፡ ተመካካሪዎች÷ የምክክር ሂደቱ አሳታፊ፣ አካታችና ነፃ ሆኖ መካሄዱ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ ሀገራዊ መግባባትና ጠንካራ ሀገረ-መንግሥት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ፍላጎትን በኃይል ለማሳካት፣ ሰዎችን በመግደልና አልጋ ሳይፀና በመገዳደል ስልጣን ለመያዝ የመሞከር አባዜ የባህላችን አንዱ አካል ሆኖ ቆይቷል፡፡ 👉 ይህንንም በልጅ እያሱ፣ በጃንሆይ፣ በደርግ፣ በኢሕአዴግ እንዲሁም በቅርቡ በሰኔ 2010 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ከተካሄደው…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የተቋማቱ ሠራተኞች ''ተስፋን እንትከል'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው በቢሾፍቱ አካባቢ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ያካሄዱት፡፡ በመርሐ ግብሩ የውጭ ጉዳይ…

የአሻራችን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ

አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ የተራቆቱ መሬቶችን መልሶ ከማልማት ባለፈ ችግኝ በማፍላት፣ በመትከልና በመንከባከብ ሂደት ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል። ይህ ንቅናቄ በተለይ ለወጣቶችና ለሴቶች የገቢ ምንጭ በመሆን አረንጓዴ ኢኮኖሚን እውን እያደረገ ይገኛል። የኢትዮጵያ…

የባሕር በር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ልማት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለማንኛውም ሀገር ከኢኮኖሚ፣ ከንግድ፣ ከደህንነት እና ከዓለም አቀፍ ግንኙነት አንፃር እጅግ ወሳኝ ሀብት ነው። በዓለም ላይ አብዛኛው የዓለም ንግድ በባህር መጓጓዣ ስለሚከናወን፣ የባህር በር ያላቸው ሀገራት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ተወዳዳሪነትን…

ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተደረገው ዝግጅት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ከ800 ሚሊየን በላይ ችግኝ የመትከል መርሐ ግርብ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል፡፡ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩን በስኬት ለማከናወንም ሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች አስፈላጊውን ዝግጅት…

ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ እንመክር ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በፊት ከአማራ ፖለቲከኞች ጋር ትርክትን በማደስና ግድግዳ በማፍረስ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ውይይቶች ይደረጉ ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና…

የአየር ንብረት ለውጥ መዘዝ በአውሮፓ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በመላው አውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እያስከተለ ይገኛል፡፡ በአህጉሪቱ በተለይም ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ቤልጂዬም፣ ኔዘርላንድስ እና ስፔን በሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻቸው በከፍተኛ ሙቀት…

ኢትዮጵያ ሁለተኛ ቤታችን ናት – የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በርናንድ ዋስዋ ዋንጃላን ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ሁለተኛ ቤታችን ናት አሉ፡፡ የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን 10ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በጉባዔው ኬኒያዊው በርናንድ ዋስዋ…