ብሔራዊ የጥራት መሠረተ ልማት በዓለም አቀፍ መድረክ ተወዳዳሪ ሆነን እንድንዘልቅ የሚያስችለን ተቋም ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የጥራት መሠረተ ልማት በዓለም አቀፍ መድረክ ተወዳዳሪ ሆነን እንድንዘልቅ የሚያስችለን ተቋም ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷የ‘ጥራት መንደርን’ ዛሬ…