Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለስታርትአፕ እድገት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በትኩረት እየሰራች ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የስታርት አፕ እድገትን የሚያሳልጥ ምቹ ምሕዳር ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ ለስታርት አፕ እድገት ተቋማዊና ሕጋዊ አሰራርን የሚዘረጋ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ውይይት ቀርቦ…

በ480 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የእምነበረድ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ከተማ በ480 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ የሚገኘው የእምነበረድ ፋብሪካ በታሕሳስ ወር የሙከራ ምርት እንደሚጀምር ተገልጿል። በዓድዋ ኢንዱስትሪ ዞን ስር የሚገኘው ፋብሪካው በ2 ሺህ 421 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ መሆኑ ነው የተመላከተው፡፡…

የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የገርዓልታ ሎጅ ግንባታ ሒደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የገርዓልታ ሎጅ ግንባታ ሒደትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ ዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎችን ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መልስ በዛሬው ዕለት በደጋፊዎች ዘንድ ከፍተኛ ግምት የተሰጣቸው ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በዚህም መሠረት ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኤቲሃድ የሰሜን ለንደኑን ቶተንም ሆትስፐርስ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ…

ብሄራዊ የጥራት መሠረተ ልማት ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ የጥራት መሠረተ ልማት ፕሮጀክት ዛሬ እንደሚመረቅ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በነበሩበት ወቅት የተጀመረው መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል የተሰጠ ውክልና የለም – የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ዘርፍ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል ውክልና አለመስጠቱን የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። ለሥራ ዜጎችን እንልካለን በማለት የማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ አካላትን የሕግ ተጠያቂ…

ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ የማዕድን ማውጣት ሥርዓት መዘርጋት ይገባል -ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ የማዕድን ማውጣት ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የ2017 ማይንቴክስ የማዕድን እና ቴክኖሎጂ ኤክስፖን በሚሊኒየም አዳራሽ መርቀው ከፍተዋል፡፡…

ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት መልከ ብዙ ስኬቶች ዕውን ያደረገ ፓርቲ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017(ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት ውስጥ መልከ ብዙ ስኬቶችን ዕውን ማድረግ የቻለ ፓርቲ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ። በሀሳብ…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው። በዓሉ "የሃሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ የልማት ሥራዎች እየተጎበኙ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እና ቢሾፍቱ ከተሞች የተለያዩ ልማት ሥራዎች ጉብኝት እየተደረገ ይገኛል።…