Fana: At a Speed of Life!

የካፍ ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ልዑክ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት ልዑካኑ በሰጡት አስተያየት ÷የዓድዋ ድል ታሪክ በአፍሪካ ስርዓተ ትምህርት ውስጥ ሊካተት ይገባል ብለዋል፡፡ እንዲሁም በአፍሪካ…

ቻይና በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በዲጂታላይዜሽን እና ዘመናዊ አሰራሮች ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጻለች፡፡ የሁለቱን ሀገራት የረጅም ጊዜ የጠነከረ ግንኙነት በዘመናዊ አመራር ደረጃ ለማረጋገጥ ታሳቢ ያደረገ ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ…

አቶ አደም ፋራህ ከቻይናው ኮሙኒስት ፓርቲ ተወካይ እና ከሀገሪቱ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ከቻይናው ኮሙኒስት ፓርቲ ተወካይ እና ከሀገሪቱ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ዉ ያንና ልዑካን ቡድናቸው ጋር…

የኢትዮ ቴሌኮም ፕሮጀክቶች ባሕርዳርን ለኢንቨስትመንት ምቹ እንደሚያደርጓት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በባሕር ዳር ከተማ እያከናወናቸው የሚገኙ ፕሮጀክቶች ከተማዋን ለኢንቨስትመንት በይበልጥ ምቹ እንደሚያደርጓት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋን ጨምሮ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሥራ…

የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንቨስትመንትና ሌሎች የቢዝነስ አማራጮች ላይ እንዲሰማሩ በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት የኢትዮጵያ የቱሪስት መስህቦችን የሚያስተዋውቅ የቱሪዝም…

የተቀናጀ የወንጀል መረጃ ማስተዳደሪያ ሥርዓት ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና ፍትሕ ሚኒስቴር የተቀናጀ የወንጀል መረጃ በዘመናዊ መልኩ በማስተዳደር የዲጂታል ሥርዓትን ማልማት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ቤት ናት – ፊፋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ አንድነት ትልቅ ሚና የተወጣችው ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ቤት ናት ሲሉ የዓለም እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ገለጹ። 46ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለብሪክስ ጉባዔ ሩሲያ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለብሪክስ ጉባዔ በሩሲያ ካዛን ተገኝተዋል፡፡ የሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ከጠቅላይ ሚኒሰትሩ ጋር ለብሪክስ ጉባዔ በሩሲያ ካዛን መገኘቱንም የጠቅላይ ሚኒስትር…

የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኃላፊዎች በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተውን የእሳት አደጋ ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተው የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ያደረሰውን ጉዳት በስፍራው ተገኝተው ተመልክተዋል። የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ…

ኮርፖሬሽኑና ኦቪድ ግሩፕ የንግድ ሞሎችንና የመኖሪያ ቤት ለመገንባት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽንና ኦቪድ ግሩፕ የፒያሳ መልሶ ማልማት አካል የሆኑ ዘመናዊ የንግድ ሞሎችንና የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የፈረሙት የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል እና…