Fana: At a Speed of Life!

8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) 8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ። የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምና በቀጣይ ዓመት እቅድ ውይይት ተካሂዷል። ‎ብርሃኑ ነጋ…

አማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡ አቶ አረጋ…