8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) 8 ነጥብ 9 ሚሊየን ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ።
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምና በቀጣይ ዓመት እቅድ ውይይት ተካሂዷል።
ብርሃኑ ነጋ…