Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ሁሉንም ፈተና በጥበብና በትዕግሥት በማለፍ አሸንፋለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ ሁሉንም ፈተና በጥበብና በትዕግሥት በማለፍ አሸንፋለች አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በስኬት በመጠናቀቁና…

የመከረችው ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለሀገር ግንባታ እና ለህብረ ብሔራዊ አንድነት መሰረት ተጥሎበታል፡፡ በታላቅ ተስፋ ሲጠበቅ የነበረው እና ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፣ መግባባትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ አዲስ መሰረት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን ታላቅነት ዳግም ያሳየ ደማቅ ድል ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የኢትዮጵያን ታላቅነት ዳግም ያሳየ ደማቅ ድል ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ ለዘመናት የቆዩ መሠረታዊ ሀገራዊ ችግሮችን በሠለጠነ መንገድ በውይይት እና በምክክር…

በስኬት የተጠናቀቀው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተካሄደው ሀገራዊ የምክክር ሂደት በሀገሪቱ የፖለቲካና ማኅበራዊ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ እና ለአፍሪካውያን የጽናት ማሳያ የሆነ ታሪካዊ ክስተት ነው፡፡ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ…

70 ሺህ 544 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥተዋል – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 550 ሺህ 210 ተማሪዎች ውስጥ 70 ሺህ 544 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥተዋል አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ የትምህረት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ…

ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው በስኬት ተጠናቅቋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በዛሬው እለት በስኬት ተጠናቅቋ አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገ/ስላሴ የጉባኤውን መጠናቀቅ አስመልክተው ለመገናኛ…

ሀገራዊ ምክክሩ የሀገራችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የተቀረጸበት ታሪካዊ ምዕራፍ ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የሀገራችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የተቀረጸበት ታሪካዊ ምዕራፍ ነው አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፡፡ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ታሪካዊው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክተው ለመላው…

ሀገራዊ ምክክሩ የፖለቲካ አውዳችን ከተቃርኖ ስሜት ወጥቶ በይቅርታ ጎዳና እንዲራመድ መሰረት የጣለ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ የፖለቲካ አውዳችን ከተቃርኖ ስሜት ወጥቶ በይቅርታ ጎዳና እንዲራመድ መሰረት የጣለ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት…

የኢትዮጵያ መከታ የሆነ አስተማማኝ የመከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በአስተማማኝነት የሚጠብቅ የመከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል አሉ የኢፌዴሪ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ45ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን "ጽናት ኮርስ…

ተስፋን አብሳሪዎቹ ጎቤና ሺኖዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎቤ እና ሺኖዬ የክረምቱ ጨለማ ተጠናቅቆ ብርሃን የሚታወጅበት ባህላዊ ሥርዓት ነው። አሮጌው ዓመት አልፎ አዲሱ ዓመት ሲመጣ፣ ተፈጥሮ፣ እፅዋትና የአየር ሁኔታም አዲስ መልክ ይይዛሉ። የክረምቱ ዝናብ አልፎ መሬቱ በአበቦችና በለመለሙ ተክሎች…