Fana: At a Speed of Life!

የምክክር ፅንሰ ሀሳብ መሰረታዊ ባህሪያት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ለኢትዮጵያ አዲስ ልምምድ እንደመሆኑ መጠን ፅንሰ ሀሳቡ ከሌሎች የሰላም ግንባታ ወይም ከግጭት አፈታት ዘዴዎች ጋር እየተቀላቀለ ብዥታን ሲፈጥር ይስተዋላል፡፡ የሚከተሉት ነጥቦች ስለ ምክክር ፅንሰ ሀሳብ መሰረታዊ ባህሪያት…

የማሠልጠኛ ማዕከሉ ለአዲስ ሰልጣኞች የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የብላቴ ኮማንዶና አየር ወለድ ማሠልጠኛ ማዕከል ለአዲስ ሰልጣኞች የስልጠና መክፈቻ ስነ-ስርዓት አከናውኗል፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ÷ በፈቃደኝነትና በሞራል ሀገራቸውን…

የሐረርን የመጠጥ ውሀ ችግር ለማቃለል በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የሐረር ከተማን የዘመናት የመጠጥ ውሀ ችግር ለመቅረፍ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መገባቱን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሁለት አስርት አመታት በላይ የቆየውን የመጠጥ ውሀ ችግር ለመቅረፍ…

በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ወደ ብልፅግና ለሚደረገው ጉዞ ጉልበት ናቸው-አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙት የልማት ስራዎች ሀገራችን ወደ ብልፅግና ለምታደርገው ጉዞ ጉልበት ናቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ መረባረብ ይገባናል – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትብብር ተምሳሌት የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ለማጠናቀቅ መረባረብ ይገባናል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶች ከዳያስፖራው ሀብት ለማሰባሰብ የተጀመሩ ጥረቶችን…

በሜ/ጀ ተስፋዬ አያሌው የተጻፈው “የጀግንነት ሥነ ልቦና” የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሜጀር ጀነራል ተስፋዬ አያሌው የተጻፈው "የጀግንነት ሥነ ልቦና" የወታደራዊ ሥነ ልቦና ላይ የሚያተኩር መጽሐፍ ተመረቀ፡፡ በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች…

የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” መከበር ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ "ቢስት ባር" በድምቀት መከበር ጀምሯል። ቢስት ባር ወደ አዲስ የዘመን ምዕራፍ መሻገር የሚበሰርበት ብኩርና ክብሩ ከፍ የሚልበት፣ አብሮነት የሚነግስበት እንዲሁም ለፈጣሪ ታላቅ ምስጋና የሚቀርብበት…

966 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ በረራ በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 966 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 641 ወንዶች፣ 321 ሴቶችና 4 ጨቅላ ህፃናት መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች…

ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የነበሩ 88 ግለሰቦች ላይ የ14 ቀን ማጣሪያ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ከአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳይ ጋር ተያይዞ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የነበሩ 88 ግለሰቦች ላይ የ14 ቀን ማጣሪያ ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መርማሪዎች በተለያዩ መዝገቦች ከአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ…

ጠረፍ አካባቢ የሚካሄደው ንግድ የወጪ ንግዱን ሊያበረታታ በሚችል መልኩ እንዲከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠረፍ አካባቢ የሚካሄደው ንግድ የወጪ ንግዱን ሊያበረታታ በሚችል መልኩ እንዲከናወን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ ከዓለም አቀፍ…