Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፉን ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፉን ቀልጣፋና ተጠያቂነት የሰፈነበት አሰራርን ዕውን ለማድረግ እንዲሁም ተጨማሪ ስራዎችን ተቀራርቦ ለመተግበር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ…

የቻይና ብሔራዊ የቴክስታይልና ጨርቃ ጨርቅ ካውንስል ዘርፉን በተመለከተ በኢትዮጵያ ቅኝት ማድረግ እፈልጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ብሔራዊ የቴክስታይል እና ጨርቃ ጨርቅ ካውንስል በኢትዮጵያ የቴክስታይል እና ጨርቃ ጨርቅ ዘርፉን በጥልቀት ለመቃኘት እና ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ በካውንስሉ ዋና ጸሐፊ ዚያ ሊንግ ሚን የተመራ ልዑክ ከኢትዮጵያ…

በሶማሌ ክልል በዜጎች የኢኮኖሚና መሠረተ ልማት ዝርጋታ ተጨባጭ እድገት መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኖሪያ ቤቶች፣ በንጹህ መጠጥ ውኃ፣ መብራት፣ ትምህርት፣ ጤናና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች ተጨባጭ እድገት መመዝገቡን የሶማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ በከተማ መሬት አሥተዳደር፣ አረንጓዴ ልማት፣ ጽዳትና የከተማ ቤቶች ኪራይ ሕግ ላይ…

ከወጪ ንግድ 772 ነጥብ 25 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወጪ ንግድ 772 ነጥብ 25 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ሚኒስቴሩ የሚከታተላቸው የወጪ ንግድ የ10…

ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ መሪዎች በመዲናዋ በቅድመ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተሰሩ ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ለመማማሪያ መርሐግብር ወደ መዲናዋ ለመጡ መሪዎች ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲስፋፉና ለህጻናት ምቹ እንዲሆኑ የተሰሩ ስራዎችን አስጎብኝተዋል፡፡…

አቶ ፍቃዱ ተሰማ የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ለ #ጽዱኢትዮጵያ 10 ሺህ ብር ድጋፍ በማድረግ ንቅናቄውን ተቀላቅለዋል። ንቅናቄው ሰዎች ንጽህናውን በጠበቀ ቦታ በመጸዳዳት አካባቢን ንጹህ የማድረግ ባህልን…

በዋቻ ከተማ የንፁህ የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዋቻ ከተማ ከ240 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ። ፕሮጀክቱን የመረቁት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሥተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) እና…

የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ122 ሚሊየን ብር በላይ የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 122 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የማዳበሪያ ዕዳ ማስመለስ መቻሉ ተገለፀ። የክልሉ የፋይናንስ ሴክተር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በወልቂጤ ከተማ ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ÷…

እርግዝናን ተከትለው የሚመጡ መደበኛ ያልሆኑ ለውጦች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ እናት ነፍሰ ጡር በምትሆንበት ጊዜ በርካታ ለውጦች እርግዝናዋን ተከትለው ይመጣሉ። በመሆኑም እርግዝናን ተከትለው የሚመጡ መደበኛ ሁነቶች እንዳሉ ሁሉ በአንጻሩ ደግሞ እናትና ፅንስን ለከፋ አደጋ፤ አለፍ ሲልም ለሞት የሚዳርጉ…