Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ አፈጻጸም ግምገማ በጎንደር ከተማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የመጪው የክረምት ስራዎች ትውውቅ መድረክ በጎንደር ከተማ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ "የዲሞክራሲ እሴት እና ባህል ለብልፅግናችን" በሚል መሪ ሀሳብ…

ኢጋድ በሶማሌ ክልል የአባል ሀገራቱን የከርሰ ምድር ውኃ ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) በሶማሌ ክልል የድርጅቱ አባል ሀገራት የከርሰ ምድር ውኃ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት አስጀምሯል። ፕሮጀክቱ በድርቅ፣ በማህበራዊ ልማት ውስንነቶችና በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ…

የበጀት ጥያቄዎች የልማትና የኢንቨስትመንት ዕቅድ ግቦችን ከማስፈጸም አኳያ የተቃኙ ሊሆኑ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የበጀት ጥያቄዎች የልማትና የኢንቨስትመንት ዕቅድ ግቦችን ከማስፈጸም አኳያ የተቃኙ ሊሆኑ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የግብርና ፣ የፍትህ እና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከእንግሊዝ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዊልች ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷በኢትዮጵያና እንግሊዝ ከተሞች መካከል የሁለትዮሽ ግንኙነትን በማጠናከር አብሮ…

ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሂደት አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርጋለን – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሂደት ስኬታማነት አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንደሚያደርጉ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። ኮሚሽኑ የተዛነፉ ትርክቶችና ስብራቶችን ለማንፃት እና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር የጀመራቸው…

የኮሪደር ልማት ሥራውን በፍጥነት አጠናቅቆ ለሕዝብ ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከክረምት በፊት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ። የኮሪደር ልማት ግንባታ አፈጻጸም በጥሩ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የመኸር ግብርና ልማትን ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኸር ግብርና ልማትን ጨምሮ በክረምቱ ወራት የሚከናወኑ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ ያለውን ሰላም በማጽናት በሕዝቡ ለሚነሱ የልማትና የመልካም…

በፕራግ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቼክ ሪፐብሊክ በተደረገ የፕራግ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸነፉ። በወንዶች አትሌት ለሚ ብርሃኑ 2፡08፡45 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ፤ በውድድሩ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሄርጳሳ…

በመዲናዋ ትናንት ምሽት ላይ በእሳት አደጋ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የትንሳኤ በአል ዋዜማ ምሽት ላይ በእሳት አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የመዲናዋ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ ንጋቱ ማሞ እንደገለጹት አደጋው የተከሰተው በቦሌ ክፍለ ከተማ…

በየአካባቢያችን አቅም ያጠራቸውን ወገኖቻችን ልናስባቸው ይገባል -አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ልብስ ለብሰው ግን ደግሞ ሆዳቸው ባዶ የሆኑ አቅም ያጠራቸውን ወገኖቻችን በየአካባቢያችን ልናስባቸው ይገባል ሲሉ ተናገሩ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ…