ፍርድ ቤቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ለማሻሻል እራሳቸውን ብቁ ማድረግ አለባቸው – አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቶች ለሕዝቡ የሚሰጡት አገልግሎት የተሻለ ለማድረግ በሰው ኃይል፣ ጊዜውን በዋጀ ቴክኖሎጂና በምቹ መሰረተ ልማት እራሳቸውን ብቁ ማድረግ እንዳለባቸው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
ለፌደራል ከፍተኛ…